የዓድዋ ድል ለአፍሪካዊያን የጋራ ደኅንነትና ወታደራዊ ትብብር ትልቅ መሠረት ነው – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካዊያን የጋራ ደኅንነትና ወታደራዊ ትብብር ትልቅ መሠረት ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡
2ኛው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ "ከአኩሪ ታሪክ፣ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…