Fana: At a Speed of Life!

አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ባህርዳር ከተማን 2 ለ…

ኪን ኢትዮጵያ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ወደ ኬንያ ይጓዛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ‘ኪን ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ቡድን’ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ዛሬ ወደ ኬንያ ጉዞ ያደርጋል አለ፡፡ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በሰጡት መግለጫ÷ ኪን ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያን…

በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል አለ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የተዘረጋው የዲጂታል…

ብሔራዊ ባንክ በተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ክሪፕቶ ከረንሲን ጨምሮ ፈቃድ በሌላቸው የተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አግዷል፡፡ ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ በተዘረጉ የቁጥጥር ማዕቀፎች መሰረት በተደረገ ክትትል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ያጠናክራሉ – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን የተለያዩ ተቋማት ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክሩ ናቸው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ በአዘርባጃን ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩና…

የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ከመጡ እና በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የትግራይ ተወላጆች…

ዓድዋ በእጅጋየሁ ሽባባው ሙዚቃ ሲታወስ

የሰው ልጅ ክቡር፣ ሰው መሆን ክቡር፣ ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን፣ ሰውን ሲያከብር፣ በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ፣ በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ፡፡ የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነጻነት፣ ሰው ተከፎሎበታል ከደምና ከአጥንት፣ ስንት ወገን ወደቀ በነጻነት…

ስለመራጮች ምዝገባ ዋና ዋና ጉዳዮች

--------------------------------------- በማንኛውም ምርጫ ለመሳተፍ አስቀድሞ በመራጭነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ ነው፡፡ አንድን ሰው በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያበቁት መስፈርቶችና የሚያስፈልጉት ሰነዶች በምርጫ ሕግና እንደ አስፈላጊነቱም በምርጫ ቦርድ በሚወጡ ዝርዝር ደንቦችና…

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም የሁሉንም አካላት ተሳትፎ ይፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሰላምን አስተማማኝ እና ዘላቂ ለማድረግ የሁሉም አካላት ተሳትፎ ያስፈልጋል አሉ፡፡ 8ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም እና ፀጥታ የጋራ ምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ከንቲባ አዳነች…