Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል…

የዓድዋ ድል የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነፃነት ጎህ የፈነጠቀ፣ የሰብዓዊ ክብርና ሞገስ ያጎናጸፈና የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽ ሥላሴ ይህንን…

የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ታሪካዊ ድል ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ…

በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓድዋ ዘመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ለመጠበቅ ያደረጉትን ተጋድሎ ወጣቱ ትውልድ በሚገባ ሊረዳው ይገባል አሉ ምሁራን፡፡ በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር መምህር ጸጋዬ ሞረዳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአሁኑ ትውልድ…

የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ለዓለም ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች…

ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።…

ትርክት ቀያሪው የዓድዋ ድል

በ1888 ዓ.ም የተካሄደው የዓድዋ ጦርነት የጣሊያን መንግሥት ለውጥን እና አውሮፓውያን ለአፍሪካ የነበራቸውን አመለካከት በመለወጥ ብዙ ውጤቶችን አስከትሏል፡፡ በዋነኛነት ኢትዮጵያ በዘመኑ የአውሮፓን ቅኝ ገዢ ሀገር በጦርነት ድል ያደረገች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር አድርጓታል። አውሮፓውያን…

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ይገኛል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዓሉን አስመልክቶ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት እና…

ጀግኖች አባቶቻችን የተዋጉት ከጣሊያን ጦር ጋር ብቻ ሳይሆን ከባንዳዎችና ምንደኞች ጭምር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ብሔራዊ ጥቅም፣ ነጻነትና ሉዓላዊነት ላይ የማይቀየር ዐቋም አላቸው…

በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፡፡ የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል አባላት በሸገር ከተማ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የሥራ…