Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን በማሸነፍ 3ኛ ደረጃን ያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 2 ለ 1 በማሸነፍ የሶስተኛነት ደረጃን ከአስቶንቪላ ተረክቧል፡፡ 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ዩናይትድን…

በመዲናዋ ለዐድዋ ድል በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ይከበራል፡፡ ለበዓሉ መከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ሥራ መግባቱን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በዓሉ…

ዓድዋ በኅብረት የተሰለፉ ጀግኖች ድል የነሱበት የጽኑ መንፈስና የከፍታችን ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች የድል አክሊል፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ልዩነቶቻቸውን ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል…

ከዓድዋ ድል የምንማረው የአንድነትና ጽናትን አይበገሬነትና አሸናፊነት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል በደምና አጥንት ዋጋ ተከፍሎ ጭቆና ውስጥ ለነበሩ ሁሉ የድል ጮራ የሆነ አኩሪ ታሪካችን ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ…

የኢራንን መንፈሳዊ መሪ ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒን ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ባለፉት ቀናት በእስራኤል፣ አሜሪካ እና ኢራን መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ወታደራዊ ግጭት የመካከለኛው ምስራቅ…

ከዓድዋ ድል በኋላ ዓለም ስለ ኢትዮጵያ ምን አለች?

1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት ላይ ኢትዮጵያውያን በጋራ ዘምተው ማሸነፍ እና ድል ማድረግ እንደሚችሉ ምስክር ሆነ፡፡ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በተጋድሎዋ ያገኘችው የኅብረት ድል ነው፡፡ ድልነቱም የዓለምን ታሪክም የቀየረ ነው፡፡ የቅኝ ገዢዎችን ጭቆና ሲዋጉ ለነበሩ ሕዝቦች ሁሉ ኩራት…

በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የአካል ጉዳተኞች፣ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ተሳትፎ

እነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች ከሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ተገቢውን የዴሞክራሲ ተሳትፎና ውክልና እንዲኖራቸው በተለየ ሁኔታ ትኩረት ያሻቸዋል፡፡ ስለሆነም የእነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሁኔታ በተገቢው ተጠንቶ የመራጮች ትምህርት እንዲያገኙ፣ በመራጭነት/ተመራጭነት እንዲመዘገቡ እና እንዲመርጡ…

በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎ

የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት ሴቶች በማናቸውም ሕገ መንግስቱ ባረጋገጣቸው መብቶችና ጥበቃዎች ከወንዶች ጋር እኩል መብት ያላቸው መሆኑን ይደነግጋል፡፡ በዚሁ መሠረት የመንግስት ሕጋዊ ማዕቀፎች የሴቶችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ማሳደግ በሚያስችል መልክ ይቀረጻሉ፡፡ ለምሳሌ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመንግስት…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዘርባጃን ጉብኝትና አዳዲስ አጋርነቶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ አዳዲስ ትብብርና አጋርነቶችን ለማጠናከር እንደምትሰራ የሚያሳይ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ የጠቅላይ ሚኒስትር…