በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉ ግለሰቦች በ10 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ፡፡
አብዱልሽኩር ኢማም ፣ኮንስታብል ሙህዲን አማን እና አብዱልአዚዝ ራህመቶ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ሪ. የወንጀል ህግ አንቀጽ 32(1)…