Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት እና የኦሮሞ ሕዝብ በሲዳማ ህዝብ በድምቀት ለሚከበረው የፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የክልሉ መንግስት በመልዕክቱ ÷ የሲዳማ ህዝብ የዘመን መለወጫ የሆነው የፊቼ ጨምበላላ በዓል በሲዳማ…

ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ስኬት ለማስቀጠል ያለመ ሰልፍ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ድልና ስኬት ለማስቀጠል ያለመ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ነው። "ለሀገራችን ብልፅግና በኅብረት እንቆማለን!" በሚል መሪ ሐሳብ በለገሀር አደባባይ እየተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ÷…

በመዲናዋ 96 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የዝቅተኛ መስመር መልሶ ግንባታ ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ በስድስት ወረዳዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ለመቀነስ የሚያስችል 96 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የዝቅተኛ መስመር መልሶ ግንባታ ሥራ መከናወኑ ተገለጸ፡፡ በመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ሥራው ቀደም ሲል የነበሩትን ያረጁና…

በ2ኛ ዙር ወደ ሀገር ለሚገቡ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን አቀባበል እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ዙር ወደ ሀገር ለሚገቡ በውጭ ለሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል እየተደረገ ነው፡፡ በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት…

የተለየ ክህሎት ያለው ሀይል መገንባቱ ግጭት ጠማቂዎችን ለመቆጣጠርና መረጃ ለመሰብሰብ ትልቅ አስተዋፅኦ አለው – ም/ ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የተለየ ክህሎት ትጥቅና ብቃት ያለው ሀይል መገንባቱ ግጭት ጠማቂዎችን ለመቆጣጠርና መረጃ ለመሰብሰብ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት…

ስታርት አፖችን በተደራጀ ተቋማዊ አሰራር ለመደገፍ የሚያስችሉ ማሻሻያዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎችን በተደራጀ ተቋማዊ አሰራር ለመደገፍ የሚያስችሉ ማሻሻያዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ ተገለጸ። የስታርት አፕ ኢትዮጵያ ፎረም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል። በመድረኩ ከፍተኛ…

በትግራይ ክልል ውዝፍ የጡረታ አበል ክፍያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ውዝፍ የጡረታ አበል ክፍያ መጀመሩ ተገለፀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰሞኑን ከትግራይ ክልል ተወካዮች ጋር በነበራቸው ውይይት ከተሳታፊዎች ከተነሱት ጥያቄዎች መካከል ውዝፍ የጡረታ ክፍያን…

የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ሁለንተናዊ እድገት ከፍተኛ ድርሻ እንደሚኖረው ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሁራን በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነባ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ሁለንተናዊ እድገት ከፍተኛ ድርሻ እንደሚኖረው ተናገሩ። ምሁራንና የዘርፉ ባለሙያዎች ፣ የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ተወካዮች ፣ የተፎካካሪ ፓርቲ…

“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን ለመክፈት ያለመ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን ለመክፈት ያለመ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ”…