Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) አመራሩ በይበልጥ የአገልጋይ አመራር ሰብዕና ተላብሶ እንዲሠራ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የመሻገር ትልሞችን በቅንጅት በማሳካት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራሩ የአገልጋይ አመራር ሰብዕና ተላብሶ እንዲሠራ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ብልጽግና ፓርቲ ላለፉት 12 ቀናት…

ስራኤል በሂዝቦላህ ዒላማዎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ስትፈፀም ታጣቂ ቡድኑም ምላሽ እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈፀሟ ሲነገር ሂዝቦላህም በምላሹ በእስራኤል ግዛት የሮኬት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ በደቡባዊ ሊባኖስ በፈጸመው የአየር ጥቃት በርካታ…

ፓርኩ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ለማምረት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ በበጀት ዓመቱ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ተኪ ምርቶችን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፓርኩ እቅዱን ለማሳካትና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰትን ይበልጥ ለማሳደግ…

የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ መንገድ ፕሮጀክት አስፓልት የማንጠፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ የመንገድ ፕሮጀክት አስፓልት የማንጠፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል። ስልጤ ዞንን ከማረቆ ልዩ ወረዳ ጋር የሚያገናኘው የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ መንገድ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበት ሁኔታ እየተጎበኘ…

በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ለሚያደርጉ አካላት ማበረታቻ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ማድረግ ለሚፈልጉ አካላት የተለያዩ ማበረታቻዎች እንደሚደረጉ ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ ከቻይና-ሽያንዥ ከመጣ የልዑካን ቡድን ጋር በቱሪዝም ኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ…

ኢትዮ ቴሌኮም ኮፐር ስዊች ኦፍ የተሰኘ ኢኒሼቲቭ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የኮፐር መስመሮችን ወደ ፋይበር በመቀየር ዘመናዊ ባለገመድ ብሮድባንድ ኢንተርኔትና በዳታ ላይ የተመሰረተ የድምጽ አገልግሎት ለማቅረብ "ኮፐር ስዊች ኦፍ" የተሰኘ ኢኒሼቲቭ ማስጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ…

ማንቼስተር ዩናይትድ የኦልድትራፎርድ ስታዲየምን ሊያድስ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ አንጋፋውን የኦልድትራፎርድ ስታዲም በሁለት ቢሊየን ፓውንድ ወጪ ሊያድስ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እድሳቱ ሲጠናቀቅ የስታዲየሙ ተመልካች የመያዝ አቅም ከ100 ሺህ በላይ እንደሚሆን ተገልጿል። እንዲሁም ዕድሳቱ ሲጠናቀቅ በዓመት…

በአማራ ክልል ከ66 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ እንደሚዘጋጅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን ከ66 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር በላይ የተፈጥሮ አፈር ማዳበሪያ (ኮምፖስት) እንደሚዘጋጅ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ምክትል ሀላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው የኮምፖስት ማዘጋጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑን…

በሲዳማ ክልል ከ49 ሺህ ሔክታር በላይ አዲስ መሬት በእንሰት ተክል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ49 ሺህ ሔክታር በላይ አዲስ መሬት በእንሰት ተክል መሸፈኑን የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ህብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የተለያየ ጠቀሜታ ያለውን የእንሰት ተክል ለማስፋፋት እየተሠራ መሆኑን የቢሮው ምክትል ኃላፊ ባንጉ በቀለ ተናግረዋል።…

ሀላላ ኬላ – ፀጋን ለማልማት የዕይታ ለውጥ የፈጠረ፤ ለአካባቢውም ገጸ በረከት ያመጣ ፕሮጀክት

👉 ሀላላ ኬላ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የግልገል ጊቤ ሦስት ግድብ የፈጠረውን ሰው ሠራሽ ሐይቅ ተንተርሶ ይገኛል፡፡ 👉 ከገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የኮይሻ ፕሮጀክት አካል ነው። 👉 ያለንን ፀጋ ዕሴት ጨምሮ መለወጥ እንደሚቻል የዕይታ ለውጥ የፈጠረና ለአካባቢው…