ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስቸጋሪ ፈተናዎችን በድል እየተወጣ እንደሚገኝ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድን ከጠቅላይ መምሪያዎች ጋር በመፈራረም ከሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሥራ መግባቱን አስታውቋል፡፡
በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሥራ መመሪያ የሰጡት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር…