ኢጋድ ለኢትዮጵያ ብሉ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ ትግበራ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ብሉ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ ትግበራ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የብሉ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ የድርጊት መርሐ ግብር ግምገማ ባለድርሻ አካላት…