ሕዝቡና ሠራዊቱ ከተናበበ ጸረ-ሰላም ቡድን ሽብር እየፈጠረ የሚቆይበት ዕድሜ አይኖረውም – ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡና ሠራዊቱ ተናቦ ከሰራ ጸረ-ሰላም ቡድን ሽብር እየፈጠረ የሚቆይበት ዕድሜ አይኖረውም ሲሉ የማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ፡፡
የማዕከላዊ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ከምስራቅ ወለጋ ዞን ወረዳዎች ከተወጣጡ የማህበረሰብ…