Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ክልል አቀፍ የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም…

የኢትዮጵያና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመናት ዓለምን ያስደነቀው የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሲሸልስ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር እና የአፍረካ ህብረት ቋሚ…

በአማራ ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ2ኛው ምዕራፍ የ2ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምር የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ከዞን እስከ ወረዳ የሚገኙ…

የታንዛኒያ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ በመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የዘመቻና የስልጠና ሀላፊ ሜጀር ጀኔራል ኢብራሂም ሚካኤልና በአየር ሀይሉ አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ሻባኒ ባራንጋሽ የተመራ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅን ጎበኘ። በጉብኝቱ÷ የኮሌጁን የመማር ማስተማር ዘዴና…

በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ያለፉ ሀገራት ምን ውጤቶችን አስመዘገቡ?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ያለፉ ሀገራት ተሞክሮ የሚያሳየው ምክክር የተለያዩ ውጤቶችን አስገኝቶላቸዋል። ሀገራት የምክክር ሂደት ውስጥ እንዲገቡ ያስፈለገበት ምክንያት የሚለያይ ቢሆንም በብዙ ሀገራት የተደረጉ የምክክር ሂደቶች…

በኦሮሚያ ክልል ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሚከናወኑ ተግባራት በመሳተፍ የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ። የኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሞጆ ከተማ ተካሂዷል። በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የአቅመ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳንን የሚያገናኝ የ220 ኪሎ ሜትር መንገድ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኝ የ220 ኪሎ ሜትር መንገድ ሊገነቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሀገራቱ በፈረንጆቹ ግንቦት ወር 2023 የተፈራረሙትን የ738 ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተከትሎ ነው ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኘው…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 10 ሜዳልያዎች በማግኘት አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 5 ወርቅ፣ 4 ብር እና 1 የነሐስ ሜዳልያ በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች፡፡ በካሜሩን አስተናጋጅነት በዱዋላ ከተማ ከ27 ሀገራት በላይ የተውጣጡ 2 ሺህ 500 አትሌቶች ላለፉት 6 ቀናት ሲሳተፉበት የነበረው…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገብቷል። ልዑኩ ጅቡቲ የገባው በሀገሪቱ በ47ኛው የነጻነት ቀን ላይ ለመታደብ መሆኑን…

ሮማኒያ፣ ቤልጂየም እና ስሎቫኪያ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ በምድብ 5 የተደለደሉት ሮማኒያ፣ ቤልጂየም እና ስሎቫኪያ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ምሽቱን በተካሄደው ጨዋታ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ስሎቫኪያ እና ሮማኒያ አንድ አቻ ሲለያዩ÷ ዩክሬን እና ቤልጂየም ደግሞ…