Fana: At a Speed of Life!

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በስኬት እንዲተገበር የፀጥታ ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በተሳካ ሁኔታ እንዲተገበር የፍትሕና የፀጥታ ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስገነዘቡ፡፡ ሚኒስትሩ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ…

በጎንደር ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በፌዴራል መንግሥት እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን የክልሉና የከተማው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እየጎበኙ ይገኛል፡፡ የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የጎንደር…

የኮማንዶና የአየር ወለድ ዕዝ የልዩ ሀይልና የፀረ ሽብር ሀይሎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና የአየር ወለድ ዕዝ ስር የሚገኘው የልዩ ሀይልና የፀረ ሽብር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ‘አዳኞቹ’ በሚል መጠሪያ ያሰለጠናቸውን 12ኛ ዙር የልዩ ሀይልና የፀረ ሽብር ሀይሎችን አስመረቀ። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር…

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለአትሌቶች ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ በተመሳሳይ ለሌሎች አትሌቶችም ማዕረግ ሰጥቷል። በዚህም መሰረት ለአትሌት ትግስት አሰፋ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ያለ አግባብ ዋጋ የጨመሩ ከ3 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ያለ አግባብ ዋጋ የጨመሩ ከ3 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት መታሸጋቸውን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ገሌቦ ጎልቶሞ ÷በክልሉ በምርቶች ላይ ያለ አግባብ ዋጋ የሚጨምሩ የንግድ ተቋማት ላይ ጥብቅ…

 ኢትዮጵያ ከ12 ዓመት በኋላ በአትሌት አበባ አረጋዊ የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2012 በለንደን በተካሄደው የአሊምፒክ ጨዋታዎች ኢትዮጵያን በ1 ሺህ 500 ሜትር የወከለችው አትሌት አበባ አረጋዊ ከ12 ዓመት በኋላ ሜዳሊያዋን አግኝታለች። አትሌቷ ከ12 ዓመት በፊት በለንደን በተካሄደው የ1 ሺህ 500 ሜትር የሴቶች…

ከኢትዮጵያ ርቆ የቆየውን የማራቶን ኦሊምፒክ ድል በማስመለሴ ደስ ብሎኛል – አትሌት ታምራት ቶላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ርቆ የቆየውን የማራቶን ኦሊምፒክ ድል በማስመለሴ ደስ ብሎኛል ሲል በኦሊፒኩ በወንዶች ማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ታምራት ቶላ ተናገረ፡፡ አትሌት ታምራት ቶላን ጨምሮ በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የተሳተፈው…

ዩክሬን 30 የሩሲያ ድሮኖችን መትታ መጣሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ዓየር ኃይል የሩሲያ 30 ድሮኖች ተመትተው መውደቃቸውን አስታውቋል፡፡ የሀገሪቱ ዓየር ሃይል በሰጠው መግለጫ ፥ ድሮኖቹ በደቡባዊ፣ ሰሜናዊ እና መካከለኛው ዩክሬን በሚገኙ ስምንት አካባቢዎች ተመትተው መውደቃቸውን ነው ያስታወቀው፡፡…

ከ28 ሺህ ለሚልቁ ከስደት ተመላሾች የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም ለ28 ሺህ 380 ከስደት ተመላሾች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰለሞን ሶካ  ገለጹ። የሥራ ዕድሉ የተፈጠረውም በጥቃቅንና አነስተኛ እንዲሁም ከኢንዱስትሪዎች ጋር በማስተሳሰር በሙያቸው ጭምር…

የኩዌት ህዝባዊ የሰው ኃይል ኢትዮጵያውያን በኩዌት መስራት የሚችሉበትን ሁኔታ እያገዘ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩዌት ህዝባዊ የሰው ኃይል ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር እና ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን በኩዌት መስራት እንዲችሉ የሚደረገውን ጥረት ለማቀላጠፍ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል። በባለስልጣኑ የሰራተኛ ጉዳዮች ምክትል ዋና…