Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ከ12 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 11 ወራት 12 ነጥብ 28 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታውቋል። ቢሮው ለታክስ አምባሳደሮች ባዘጋጀው የእውቅና መርሐ ግብር ላይ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን እንዳሉት÷ለተመዘገበው የላቀ ውጤት የታማኝ…

በኦሮሚያ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የምዕራፍ ሁለት 2ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፣ የገንዘብ…

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎች ላይ ከፍ ያለ እድገት ታይቷል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የተሰሩ የቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ላይ ከፍ ያለ እድገት መታየቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ "የክህሎትና ቴክኖሎጂ ልህቀት ለተወዳዳሪነት'' በሚል መሪ ሀሳብ የቴክኖሎጂ፣ ክህሎት፣ ፈጠራ…

ዘላቂ የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል- ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይነት ያለው የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ትውልድ ወርቃማ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል ሲሉ የሴቶችናማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ 14ኛው የኦሮሚያ ወጣቶች ኮንፈረንስ "ወጣትነት የለውጥ ሃይል…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 37ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. በመጀመሪያ ምክር ቤቱ የተወያየው የእንስሳት ጤና እና…

በክልሉ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የሰላም ተመላሾች የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አሻዲሊ ሃሰን÷ በኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ሳቢያ…

በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ምን አዳዲስ የታሪክ ክስተቶች ተስተዋሉ?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች አስገራሚ ክስተቶችን አስተናግደው ትናንት ምሽት በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቀው ወደ ጥሎ ማለፉ የሚገቡ 16 ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል። ለ13 ቀናት በተደረጉ የምድብ ጨዋታዎች ጥሩ ስብስብ ያላት ክሮሺያ ሳትጠበቅ ከምድብ…

የሳዑዲ አመራሮችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሀገሪቱ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴዔታ አልባራ አልስከ ጋር…

ተማሪዎች ውጤታማ ለማድረግ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ ሆነው የሀገር አለኝታ እንዲሆኑ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በክልሉ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የስነ…

ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቧ በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧም ነው የተመላከተው፡፡ ሰኔ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ቢጫ…