የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በስኬት እንዲተገበር የፀጥታ ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በተሳካ ሁኔታ እንዲተገበር የፍትሕና የፀጥታ ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስገነዘቡ፡፡
ሚኒስትሩ ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ…