Fana: At a Speed of Life!

የለምጽ ምንነት እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምጽ (vitiligo) በተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ላይ የቆዳ ቀለም እንዲነጣ የሚያደርግ በሽታ ነው፡፡ በበሽታው የተጠቃ የቆዳ ክፍል በጊዜ ሂደት ስፋቱን እየጨመረ ሊሄድ ይችላል፤ ሕመሙም ከውጭኛው ቆዳ በተጨማሪም ፀጉር እና የአፍ እና የብልት የውስጥ…

በክልሉ ከ600 ኪ.ሜ በላይ የአስፓልት መንገድ ግንባታ እየተከናወነ ነው-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከ610 ኪ.ሜ በላይ የአስፓልት መንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመከናወን ላይ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። እንደ ርእሰ መስተዳድሩ ገለፃ በፌዴራል መንግስት ከተጀመሩ 612 ኪ.ሜ ርዝመት ካላቸው 9 የመንገድ…

በክልሉ በምሽት እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ስራ የክልሉን የስራ ባህል የቀየረ ነው-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል በምሽት እየተከናወኑ የሚገኘው የልማት ስራ የክልሉን የስራ ባህል የቀየረ ነው ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከካቢኔያቸው ጋር በመሆን ለ26ኛው የሀረር ቀን በከተማው በምሽት…

አካታችነትና ጥራት ያለው የትምህርት ሥርዓትን ለመገንባት ያለመ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አካታችነት፣ ጥራትና ዘላቂነት ያለው የትምህርት ሥርዓትን ለመገንባት ያለመ 6ኛው የፓን አፍሪካ ፓርላማ 3ኛ መደበኛ ጉባኤ በደቡብ አፍሪካ ሚድራንድ መካሄድ ተጀምሯል። ጉባኤው "አካታች፣ ጥራት ያለው፣ ተገቢ እና ዘላቂነት ያለው የትምህርት ሥርዓትን…

የፖሊስ ጀልባዎችን ለማሰራት የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፈጣን የፖሊስ ጀልባዎችን ለማሰራት ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በዚህ ጊዜ ÷ፈጣን የፖሊስ ጀልባዎችን ማሰራት…

ጥፋተኛ ሆነው የተገኙ ዳኞችና ተሿሚዎች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የስነ ምግባር ጉድለት ክስ በተመሰረተባቸው የፍርድ ቤቱ ዳኞች እና የጉባኤ ተሿሚዎች ላይ የስራ ስንብት እና የደሞዝ ቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። ጉባኤው ባለፉት ወራት ከማህበረሰብ የቀረቡ ቅሬታዎችንና የምርመራ…

2ተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ብሔራዊ ኮሚቴ ሰብሳቢና የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር…

በመዲናዋ ባለፉት 11 ወራት ከ700 ሺህ በላይ ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ መሰጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ባለፉት 11 ወራት ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ ኤጀንሲው በበጀት ዓመቱ ያከናወናቸውን የዕቅድ አፈፃጸምና…

በባሕር ዳር ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ላለፉት ሁለት ቀናት ‘ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም’ በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣትተጠናቅቋል። በኮንፈረንሱ ከሁሉም የክልሉ ዞኖችና ወረዳዎች የተውጣጡ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የዩኒዶ የኢትዮጵያ ተወካይን አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የኢትዮጵያ ተወካይ ካላብሮ አውሬሊያ ፓትሪዚያን አሰናበቱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…