Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን በጋራ መታገል እንደሚገባ ትምህርት የሰጠ ነው – አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን በጋራ መታገል እንደሚገባ ትምህርት የሰጠ መሆኑን በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ተናገሩ። አምባሳደሩ፤ የዓድዋ ድል በዓለም ታሪክ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው የጸረ ቅኝ ግዛት ትግል ውጤት ነው…

ዓድዋ በአጥንት ብዕር የተጻፈ ቼክ ነው፤ እየመነዘርን መጠቀም የዚህ ትውልድ ድርሻ ነው – ምክትል ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ በአጥንት ብዕር የተጻፈ ቼክ ነው፤ እየመነዘርን መጠቀም የዚህ ትውልድ ድርሻ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

ዓድዋን ስናከብር ከአባቶቻችንን ትምህርት ወስደን አዲስ ታሪክ መጻፍ እንደምንችል በመገንዘብ ሊሆን ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ  ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር ከአባት እናቶቻችንን ትምህርት ወስደን አዲስ ታሪክ መጻፍ እንደምንችል በመገንዘብ ጭምር ሊሆን ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል…

የኢትዮጵያ ታምርት 2016 ዓለም ዓቀፍ ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት 2016 ዓለም ዓቀፍ ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመርሃ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በአዲስ…

የዓድዋ ድል ልዩነቶችን በመሻገር ሀገርን የማፅናት ተምሳሌት ነው – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ልዩነቶችን በመሻገር ሀገርን የማፅናት ተምሳሌት ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ ተናገሩ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ 128ኛውን የዓደዋ ድል በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…

በዓድዋ ያገኘነውን አሸናፊነት አስቀጥለን ድህነትን በማሸነፍ ትውልዳችንን ወደ ብልፅግና ከፍ እናደርጋለን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ያገኘነውን አሸናፊነት አስቀጥለን ድህነትን በማሸነፍ ትውልዳችንን ወደ ብልፅግና ማማ ከፍ እናደርጋለን ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ 128ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ…

የዓድዋ ድል ከራስ ፍላጎት ይልቅ የሀገር ፍቅር ቀድሞ የታየበት የአብሮነት እሴት ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ከራስ ፍላጎት ይልቅ የሀገር ፍቅር ቀድሞ የታየበት የአብሮነት እሴት ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ…

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተግባር የተገለጠበት ድል ነው- ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት ኅብረ ብሔራዊ አንድነት በተግባር የተገለጠበት ድል መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ የ128ኛው የዓድዋ ድል በዓልን…

ትውልዱ ከአባቶቹ የወረሰውን የትብብር ስነልቦና ሰንቆ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት አርበኛ ሊሆን ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛሬው ትውልድ ከአባቶቹ የወረሰውን የአንድነት፣ የመተሳሰብና ትብብር ስነልቦና ሰንቆ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ሒደት አርበኛ ሊሆን ይገባል ተባለ። የአማራ ክልል እንኳን ለ128ኛ ዓመት የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ ሲል…

የዓድዋ ድል በመላው የሀገራችን ህዝቦች የህይወት መስዋዕትነት የተገኘ ታላቅ ድል ነው-የሀረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በመላው የሀገራችን ህዝቦች የህይወት መስዋዕትነት የተገኘ ታላቅ ድል ነው ሲል የሀረሪ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገለፀ፡፡ ክልሉ 128ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ክልሉ…