Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ የተለያዩ ወደቦችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የዳመርጆግ ወደብን እና የጅቡቲ ዓለም አቀፍ ነጻ የንግድ ቀጣናን ጎበኙ፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አጠቃላይ የገቢ እና ወጪ የምርት ዝውውር የሚካሄድበትን…

ኢትዮጵያ ከፍልሰት ጋር በተያያዘ ዘርፈ-ብዙ ተግዳሮት እየተጋፈጠች ነው – ም/ ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፍልሰት ጋር በተያያዘ ዘርፈ-ብዙ ተግዳሮቶችን በመጋፈጥ ላይ እንደምትገኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የብሔራዊ ፍልሰት ምክር ቤት ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የምክር ቤቱን ዓመታዊ የምክክር…

አቶ ሙስጠፌ የሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን 47 በመቶ መድረሱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ በሶማሌ ክልል ያለው የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን ከ19 ወደ 47 በመቶ ማሣደግ መቻሉን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ አስታወቁ፡፡ ከለውጡ ወዲህ ከ15 በላይ ከተሞችን ተጠቃሚ ያደረጉ ከ300 በላይ የውኃ ጉድጓድ…

የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ የሚወስነው አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ…

በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የእርምጃ ውድድር ኢትዮጵያ በሁለቱም ጾታ ወርቅ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሩን ዱዋላ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የእርምጃ ውድድር ኢትዮጵያ በሁለቱም ጾታዎች የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆናለች፡፡ ዛሬ ረፋድ የተካሄደው የ20 ኪሎ ሜትር የእርምጃ ውድድር በአትሌት ስንታየሁ ማስሬ እና ምስጋና…

ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የውጭ ቀጥታ የኢንቨስትመንት የስበት ማዕከል መሆኗ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የውጭ ቀጥታ የኢንቨስትመንት የስበት ማዕከል መሆኗን የተባበሩት መንግስታት የንግድ እና የልማት ኮንፈረንስ ሪፖርት አመላከተ፡፡ ድርጅቱ ባለፈው ሳምንት ባወጣው ሪፖርት ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ጠንካራ የኢኮኖሚ…

የቱርክ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንቶች በቀጣይ ሳምንት ይወያያሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቀጣይ ሳምንት እንደሚወያዩ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን የሁለቱ ሀገራት ፕሬዚዳንቶች በሚቀጥለው ሳምንት…

በቤንች ሸኮ ዞን ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በቤንች ሸኮ ዞን ከ60 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የፔቱ አነስተኛ የመስኖ ፕሮጀክት መረቁ፡፡ ፕሮጀክቱ በዞኑ ግዲ ቤንች ወረዳ የሚገኙ የጻት እና ዲዙ…

ፈረንሳይ፣ እንግሊዝና ኔዘርላንድስ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል ብርቱ ፍልሚያ ይጠብቃቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የዛሬ መርሐ-ግብሮች ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል የሚያስችሉ ጠንካራ ፉክክር የሚጠብቃቸው አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚህ መሠረትም ምሽት 1 ሠዓት ላይ በቡድን አራት የተደለደሉት ፈረንሳይ ከፖላንድ እንዲሁም ኔዘርላንድስ…

አቶ ጥላሁን ከበደ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ "የአባቶች ሚና በልዩነት ለተዋበ ጠንካራ የህዝቦች አንድነት" በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተወያዩ ነው፡፡ በውይይቱ የክልሉ ከፍተኛ የስራ…