Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር በእኩልነት፣ በአብሮነት፣ በፍቅርና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን ስናከብር በእኩልነት፣ በአብሮነት፣ በፍቅርና በመተሳሰብ ሊሆን ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤው 128ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን አስመልክት የእንኳን…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት በበልግ አብቃይ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭቱ እንደሚጠናከር ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ በቀጣዮቹ 10 ቀናት በበልግ አብቃይ አካባቢዎች የዝናብ መጠንና ስርጭቱ እየተስፋፋና እየተጠናከረ እንደሚሄድ ተመላከተ፡፡ በአጠቃላይ ጅማ፣ የኦሮሚያ ክልል ሁሉም የሸዋ ዞኖች፣ ምዕራብ አርሲና አርሲ ዞኖች፣ ባሌ፣ ምዕራብ ጉጂ፣ አዲስ…

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የነፃነት፣ የእኩልነትና የአልገዛም ባይነት አርማ ነው- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ 128ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ÷ ዓድዋ ለመላ ኢትዮጵያን እና ወዳጆቸ የነፃነት፣ የእኩልነትና የአልገዛም ባይነት አርማ ከመሆኑ…

እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሁሉንም አካላት አርበኝነት የሚጠይቅ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሁሉንም አካላት አርበኝነት የሚጠይቅ ነው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ እኛም በዘመናችን በተሰማራንበት የስራ መስክ አርበኛ እንሁን፤ ዜጎቻችንን ከትራፊክ አደጋ…

የዓድዋ ድል ለጋራ ማንነት ግንባታ ትልቅ መሰረት የጣለ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ማንነት ግንባታ ትልቅ መሰረት የጣለ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ 128ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

ምክክር ኮሚሽኑ ከወላይታ ዞን የሚሳተፉ ተወካዮችን መረጣ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የማህብረሰብ ተወካዮችን መረጣ አጠናቅቋል፡፡ ከየካቲት 19 እስከ የካቲት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በወላይታ ዞን ከ23 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ የሕብረተሰብ…

በዓለም ላይ ከአንድ ቢሊየን በላይ ሰዎች በውፍረት እንደሚቸገሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ላይ ከአንድ ቢሊየን በላይ ሰዎች ከመጠን ባለፈ ውፍረት እንደሚቸገሩ ላንሴት የህክምና ጆርናል ያወጣው ጥናት አመላከተ።   ተቋሙ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ባደረገው ጥናት÷ ችግሩ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትንም እንደሚመለከትና…

በዓድዋ ዘመቻ የተንጸባረቀውን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት አጽንተን ልንይዘው ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ዘመቻና በዓል የተንጸባረቀውን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት አጽንተን ልንይዘው ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳ አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

በዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ማጣሪያውን በቀዳሚነት አለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግላስጎ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የ800 ሜትር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያየ ምድብ ማጣሪያውን አልፈዋል፡፡ ከምድብ አንድ አትሌት ሀብታም ዓለሙ እንዲሁም ከምድብ አራት ጽጌ ዱጉማ 2 ደቂቃ ከ50 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ውድድሩን…

17ኛው የሞሐ ግማሽ ማራቶን ውድድር የፊታችን እሑድ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የሞሐ ግማሽ ማራቶን ውድድር የፊታችን እሑድ ከጠዋት 1፡00 ጀምሮ እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ውድድሩ መነሻው ሰሚት አደባባይ መድረሻው ደግሞ ሰሚት ለስላሳ ፋብሪካ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡ በውድድሩ…