Fana: At a Speed of Life!

ከ247 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 247 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዕቃዎቹ የተያዙትም ከሰኔ 7 እስከ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገ ክትትል መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚሁ መሠረትም 233 ነጥብ 8 ሚሊየን…

በንግድ ነፃ ቀጠናዎች አተገባበር ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)በንግድ ነፃ ቀጠናዎች አተገባበር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በዛንዚባር 14ኛው የአፍሪካ ንግድ ሚኒስትሮች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ እየተሳተፉ የሚገኙት የንግድ…

1 ሺህ 175 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 175 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 20 ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢንዱስትሪው የአቪዬሽን ኦስካር ተብሎ በሚጠራው የስካይትራክስ መድረክ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸንፏል፡፡ አየር መንገዱ በተጨማሪም የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል አየር መንገድ ሽልማትን ለ6…

በሩሲያ በደረሰ የእሳት አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ መዲና ሞስኮ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የቀድሞ የምርምር ተቋም ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ እስካሁን የ8 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በአደጋው ሁለት ሰዎች እሳቱ በድንገት ከተነሳ በኋላ ማምለጥ ባለመቻላቸው ወዲያውኑ ሕይወታቸው…

የ2017 ረቂቅ በጀት ሀገራዊ የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ማስቀጠልን ታሳቢ በማድረግ የተዘጋጀ ነው -ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2017 በጀት ዓመት የቀረበው ረቂቅ በጀት የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትን ለማረጋገጥና ያለፉት ዓመታት የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። ስትሮች ምክር ቤት ግንቦት…

አምባሳደር ታዬ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በክልላዊ ጉዳዮች ላይ…

ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የሚደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ከባለድረሻ አከላት ጋር መክሯል፡፡…

አምባሳደር ታዬ ከኢጋድ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዋና ጸሃፊው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ከአምባሳደር ታዬ…

ቤኒያሚን ኔታንያሁ በጋዛ ያለው ውጊያ ማብቂያው ተቃርቧል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ሀገራቸው ከሃማስ ጋር በጋዛ እያደረገችው ያለው ከፍተኛ ውጊያ ማብቂያው ተቃርቧል ሲሉ ተናገሩ።   ኔታንያሁ ቻናል 14 ለተሰኘው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን÷ በራፋህ ያለው ከባድ የጦርነት ምዕራፍ…