Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ልማት ፈንድ ለኢትዮጵያ የ46 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ፈንድ ዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ46 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማጽደቁን አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ለሚኖሩ አርብቶ አደሮች ንጹሕ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን ተደራሽ ለማድረግ እንደሚውል ተገልጿል፡፡ ድጋፉ…

የካፒታል ገበያውን በተዓማኒነት ማንቀሳቀስ የሚያስችሉ ስምምነቶች ተፈረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ መሠረተ ልማቶችን ለማጠናከር፣ ግልጽነትን ለማጎልበትና የቴክኖሎጂ አቅምን ለማዳበር የሚያስችሉ ሁለት ስምምነቶችን ተፈራርሟል፡፡ የመጀመሪያው ስምምነት ‘’የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ተዓማኒነት…

ፑቲን ምዕራባውያን ወታደሮቻቸውን ወደ ዩክሬን እንዳይልኩ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ምዕራባውያን ሀገራት ወታደሮቻቸውን ወደ ዩክሬን እንዳይልኩ አስጠንቅቀዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን ሁለት ሣምንት በቀረው የ2024 የሩሲያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዋዜማ በሀገሪቱ ቁልፍ ጉዳዮች ዙሪያ ንግግር አድርገዋል።…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በኬንያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በናይሮቢ ቆይታቸው ፥ የኬንያ መከላከያ ሃይል ዋና መስሪያ ቤትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በዚህም ከኬንያ…

የዓለም አቀፍ ፍላጎትን ለማሟላት የነዳጅ ኢንዱስትሪው 14 ትሪሊየን ዶላር ያስፈልገዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ፍላጎትን ለማሟላት እስከ ፈረንጆቹ 2045 የነዳጅ ዘይት ኢንዱስትሪው 14 ትሪሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ያስፈልገዋል ሲል የነዳጅ ላኪ ሀገራት ድርጅት (ኦፔክ) ገለጸ፡፡ የኦፔክ ዋና ጸሀፊ ሀይታም አል ጋይስ እንዳሉት፥ የዓለም አቀፍ…

ፖል ፖግባ ለ4 ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖል ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር (ዶፒንግ) ጋር በተያያዘ ለአራት ዓመታት ከእግር ኳስ ጨዋታ ታግዷል፡፡   ፈረንሳዊው አማካይ አበረታች ንጥረ ነገር መውሰዱ በመረጋገጡ ነው ለ4 ዓመታት ከየትኛውም ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ጨዋታ…

በሲዳማ ክልል የኩላሊት እጥበት ሊያከናውን የሚችል ሆስፒታል መሰራቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ ያለውን ችግር ለመፍታት የኩላሊት እጥበት ሊያከናውን የሚችል ሆስፒታል በይርጋለም መሰራቱን የሲዳማ ክልል ገለጸ፡፡ የክልሉ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወር አፈፃፀም በምክር ቤት መገምገሙን ተከትሎ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ…

የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንክ አሰራር ሥርዓትን ለማስተካከል በሚል በማታለል የግለሰቦችን ሚስጢር ቁጥር በመውሰድ ገንዘብ ያጭበረበረው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት በተከሳሹ ላይ የቀረቡ…

የዲጂታል አሰራሮችን በመዘርጋት አገልግሎቶችን ቀላልና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል አሰራሮችን በመዘርጋት የመንግስት አገልግሎቶችን ቀላልና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የጀርመን ተራድኦ ድርጅት በኢንቨስትመንት እና ቢዝነስ ከባቢ ሁኔታ…