Fana: At a Speed of Life!

ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ግብ ኤፍሬም ታምራት(በራስ ላይ) ሲያስቆጥር ÷ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አቻ ያደረገችዋን ግብ ደግሞ ባሲሩ…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚያከናውናቸውን ችግር ፈቺ ሥራዎች እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሚያከናውናቸው ችግር ፈቺ ሥራዎች አስደሳች መሆናቸውን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ጠየቁ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በኢትዮጵያ ፖሊስ…

በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ማስፈን የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋ። ቢሮው የ100 ቀናት እቅዱን ለማሳካት ያደረገውን የመስክ ድጋፍ፣ ክትትልና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ…

ኮሚሽኑ የክረምት የትራፊክ በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን 6 ሺህ 500 በጎ ፈቃደኞች የሚሰማሩበት የክረምት የትራፊክ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዛሬ አስጀምሯል። አዲስ አበባ ከተማን የበጎ ፈቃደኞች ከተማ ለማድረግ በሚደረገው እንቅስቃሴ…

የሁቲ አማጺያን በመርከብ ላይ የድሮን ጥቃት መፈጸማቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማፂያን ዛሬ ረፋድ ላይ በፈጸሙት የሰው አልባ ድሮን ጥቃት በቀይ ባህር ትጓዝ በነበረች መርከብ ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ተነገረ። ጥቃቱ የሁቲዎችን እንቅስቃሴ የሚቆጣጠረው እና ለሚፈፀሙ ጥቃቶች ምላሽ ሲሰጥ የቆየው የአሜሪካ…

የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ልኬት በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ልኬት አሁን ያለበት ሁኔታ በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት መከናወኑን የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም ገለጹ፡፡ የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቅድመ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከቀናት በፊት ሲካሄድ ጠቅላይ…

በአውሮፓ ዋንጫ ጀርመን ከስዊዘርላንድ እንዲሁም ስኮትላንድ ከሀንጋሪ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች መካሄዳቸውን ሲቀጥሉ ጀርመን ከስዊዘርላንድ እንዲሁም ስኮትላንድ ከሀንጋሪ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ አዘጋጇ ሀገር ጀርመን ከሰዊዘርላንድ ጋር የምታደርገው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በፍራንክፈርት አሬና…

አየር ኃይሉ ብቁ የሰራዊቱን አመራሮች ለማፍራት ከለውጡ ወዲህ ውጤታማ ስራ አከናውኗል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በሰው ኃይል ልማት በተለይም ብቁ የሰራዊቱን አመራሮች ለማፍራት ከለውጡ ወዲህ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ገለጹ። የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ከኢፌዴሪ አየር ኃይል የተውጣጡ 24…