በኮሙኒኬሽን ዘርፍ የኢትዮጵያን ሃሳቦች ለዓለም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እንደሚሰራ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በሀገር ውስጥ የኮሙኒኬሽን ሥርአቱን ከማጠናከር ባለፈ የኢትዮጵያን ሀሳቦችና አቅሞች ለዓለም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ…