Fana: At a Speed of Life!

ግለሰብን በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶችን ወስደዋል የተባሉ 3 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግለሰብን አስገድደው ተሽከርካሪ ውስጥ በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶቹን ወስደዋል የተባሉ ሶስት የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ኮንስታብል ክብሩ በለጠ ጫማ፣ ረ/ሳጅን ያለምሰው ዱሬ…

የኮሪደር ልማት አዳዲስ አገልግሎትና ስታንዳርዶችን ያስተዋወቅንበት ብስራት ነው- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ስራችን በርካታ አዳዲስ የመሰረተ ልማት አገልግሎት እና ስታንዳርዶችን በአይነት፣ በጥራት እና በውበት ያስተዋወቅንበት ለከተማችንና ለሃገራችን ትልቅ ብስራት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።…

አምባሳደር ታዬ ከጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጅቡቲ ገብቷል፡፡ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ ቆይታቸው ከሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቀሪና ድጋሚ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ በተካሄደባቸው አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም በክልሉ ዳንጉር ምርጫ ክልል ለተካሄደው ምርጫ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡…

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ 3 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር አዳማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በ2016 በጀት ዓመት በ11 ወራት 3 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡   ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ከተፈቀደላቸው የሂሳብ አዋቂዎችና ኦዲተሮች ጋር በሙያዊ አገልግሎት አሰጣጥ…

የድምፅ ኮሮጆዎች ከምርጫ ጣቢያ ወደ ምርጫ ክልል ጽ/ቤት ገብተዋል- የሆሞሻ ምርጫ ክልል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ዙር ቀሪ ሀገር አቀፍ ምርጫ መጠናቀቁን ተከትሎ የድምፅ ኮሮጆዎች ከምርጫ ጣቢያዎች ወደ ምርጫ ክልል ጽሕፈት ቤት መግባታቸውን የሆሞሻ ምርጫ ክልል ገለፀ። የሆሞሻ ምርጫ ክልል ኃላፊ አዲሱ ገዳፌ እንዳሉት÷ በምርጫ ክልሉ ውስጥ የድምፅ አሰጣጡና…

መንግሥት ለመመካከር እና ለመወያየት ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ገልጿል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያየዘ መንግሥት ለመመካከር፣ ለመወያየት እና ለንግግር ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ሲገልጽ ቆይቷል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ''ሰላም ለሁሉም፤…

በአውሮፓ ዋንጫ ጣልያን ከክሮሺያ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል ተጠባቂ ጨዋታ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ዛሬ ጣልያን እና ክሮሺያ ጥሎ ማለፉን ለመቀላቀል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ጨዋታ በዛሬው ዕለት ምሽት 4 ሰዓት ላይ የምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዚህ መሰረትም ምሽት 4 ሰዓት ላይ…

በባሕር ዳር ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ''ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ክልል…

ቲቦር ናዢ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ካሉ ምርጥ አየር መንገዶች አንዱ ነው ሲሉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ አምባሳደር ቲቦር ናዥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ካሉ ምርጥ አየር መንገዶች አንዱና የእሳቸውም ቀዳሚ ምርጫ እንደሆነ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ቲቦር…