ግለሰብን በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶችን ወስደዋል የተባሉ 3 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግለሰብን አስገድደው ተሽከርካሪ ውስጥ በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶቹን ወስደዋል የተባሉ ሶስት የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ።
የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ኮንስታብል ክብሩ በለጠ ጫማ፣ ረ/ሳጅን ያለምሰው ዱሬ…