Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆነዋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ 128ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው የዓድዋ ድል…

አርማዳ ሆልዲንግ ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮች መዋዕለ-ነዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዱባዩ አርማዳ ሆልዲንግ ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና ነፃ የንግድ ቀጠና መዋዕለ-ነዋይ ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከግሩፑ ባለቤት መሀመድ ራሂፍ ሀኪሚ…

ለውጡ በክልሎች መካከል የነበረውን የሀብት ክፍፍል ቅሬታና አለመተማመን ፈትቷል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውጡ በክልሎች መካከል የነበረውን የሀብት ክፍፍል ቅሬታና አለመተማመን መፍታት ችሏል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ። ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በፌዴራል የመሰረተ ልማት ፍትሃዊነት ስርጭት…

የዓድዋ ንቅናቄ መድረክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ዓድዋን ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ’ በሚል ሲካሄድ የቆው ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ የማጠቃለያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በማጠቃለያ መድረኩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ…

የኤች አይ ቪ መከላከል ጉባዔ በጋምቤላ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የኤች አይ ቪ (ኤድስ) መከላከል ጉባዔ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩም የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ የጤና ሚኒስቴር ዴዔታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ፣ የጋምቤላ ክልል…

በአማራ ክልል የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም የተሟላ ለማድረግ ሕዝቡ ከጸጥታ ኃይሉ ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም የተሟላ ለማድረግ በሚደረገው ሕግ የማስከበር ዘመቻ የአማራ ክልል ሕዝብ ከመከላከያ ሰራዊት እና ከክልሉ የጸጥታ ኃይል ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷ በክልሉ ሕግ…

የ6ኛው ዙር ቀሪና ድጋሚ ጠቅላላ ምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ጠቅላላ ምርጫን ለማካሄድ የምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሰሌዳ ይፋ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ በዚህም መሠረት ሰኔ 6 ቀን 2016 ዓም በአራት ክልሎች ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ እንደሚካሄድ ነው ቦርዱ…

የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ። በገንዘብ ሚኒስቴር በተከናወነው የፊርማ ስነ-ስርዓት አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽነርን ጨምሮ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ…

ጥፍርዎ ስለጤናዎ ምን ይላል?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥፍር ላይ የሚታዩ ለውጦች የጤና ችግርን ሊያመለክቱ ይችላሉ። እነዚህን ለውጦች በጥፍርዎ ላይ ከተመለከቱ ወደ ጤና ተቋማት መሄዱ ይመከራል እነሱም ፡- 1. ጥፍር ላይ ቡናማ ቀጥ ያለ መስመር ጥፍር ላይ ቡናማ ቀጥ ያለ መስመር…

በሞባይል ባንኪንግ አማካኝነት የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችን ለመከላከያ የባንኮች ሚና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞባይል ባንኪንግ አማካኝነት የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችን ከመከላከል አንጻር የፋይናንስ ተቋማትና ባንኮች ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል፡፡ እነሱም፡- ● ለደንበኞቻቸው ስለማጭበርበር ማስተማር ወይም ማሳወቅ- የደንበኞቻቸው የሳይበር ደህንነት ንቃት ከፍ…