የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከዩክሬን ጋር ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገብተዋል።
ኪየቭ የገቡት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮንደር ሌየን ከምን ጊዜውም በላይ…