Fana: At a Speed of Life!

የገበያ ተደራሽነት ጥያቄዎችን ከሀገራት ዕድገት ጋር ማመጣጠን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበያ ተደራሽነት ጥያቄዎችን ከሀገራት ዕድገት ጋር ማመጣጠን እንደሚያስፈልግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ አስገነዘቡ፡፡ በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በዱባይ ከሚካሄደው 13ኛው የዓለም አቀፉ ንግድ ድርጅት ስብሰባ አስቀድሞ…

‹‹የዲጂታል ኢትዮጵያ ሣምንት›› ከነገ ጀምሮ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ‹‹የዲጂታል ኢትዮጵያ ሣምንት›› ከየካቲት 18 እስከ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ቀናት እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ የሚካሄደው "የጋራ ጥረታችን ለዲጂታል ኢትዮጵያችን" በሚል መሪ…

በወጣት ሴት 6 ኪሎ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በወጣት ሴት 6 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡ 6ኛው የአፍሪካ ሀገር አቋራጭ ውድድር በቱኒዚያ ሃማማት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዛሬ በተካሄደው የወጣት ሴት 6 ኪሎ ሜትር ሩጫ…

አሰባሳቢ የወል ትርክቶችን የመገንባትና ሀገራዊ አንድነትን የማጠናከር ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ነው – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰባሳቢ የወል ትርክቶችን የመገንባትና ሀገራዊ አንድነትን የማጠናከር ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ-ከተማ ህዝባዊ የውይይት…

የልጆች ሌሊት ላይ የሽንት አለመቆጣጠር ችግር መንስዔዎችና መፍትሄዎቻቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኞቹ ህፃናት 5 ዓመት ሲሆናቸው ሌሊት ላይ ሽንታቸውን መቆጣጠር ይችላሉ፡፡ ሆኖም ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ህፃናት እስከ ሠባት ዓመታቸው ድረስ እንደሚቸገሩ እና በዚህም ሌሊት ሽንት ሊያመልጣቸው እንደሚችል ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ ይህ…

በአማራ ክልል የት/ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኞቹ ህፃናት 5 ዓመት ሲሆናቸው ሌሊት ላይ ሽንታቸውን መቆጣጠር ይችላሉ፡፡ ሆኖም ከ10 እስከ 15 በመቶ የሚሆኑ ህፃናት እስከ ሠባት ዓመታቸው ድረስ እንደሚቸገሩ እና በዚህም ሌሊት ሽንት ሊያመልጣቸው እንደሚችል ጥናቶች ያመላክታሉ፡፡ ይህ…

በአራዳ ክ/ከተማ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና…

በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በምረቃ ሥነ÷ሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ…

ዳያስፖራው በልማትና ሰላም ግንባታ ላይ ያለውን ተሳትፎ እንዲያጠናክር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው በልማትና በሰላም ግንባታ ላይ ያለውን ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጥሪ አቀረቡ። ጥሪው የቀረበው ‘ኮሚዩኒታችን ለጋራ አንድነታችን’ በሚል መሪ ሃሳብ በዱባይና ሰሜን ኤሚሬቶች ለ10ኛ…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ627 በላይ ተማሪዎች እያስመረቀ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በጤናና ሕክምና ሣይንስ ትምህርቶች እንዲሁም በሌሎች የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በማስተርስ፣ በዶክትሬትና በጤና ሰብ…