Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመስኖ ስንዴ…

በፕሪሚየር ሊጉ አርሰናል እና ሊቨርፑል ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል እና ሊቨርፑል ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ባደረገው ጨዋታ 4 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡ በሌላ በኩል አርሰናል በርንሌይን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት…

371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በትኩረት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀ ውይይት…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ይጀመራል፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን÷ ጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተናግረዋል፡፡…

የአፍሪካን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብርና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉርን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብር እና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከቡሩንዲ፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ''ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲዎዶር…

ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 1 እስከ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 188 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 87 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

የአፍሪካን ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን ይገባል – የቀድሞ የሕብረቱ ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን እንደሚገባ የቀድሞ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ተናገሩ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 37ኛው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 14 የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በ28ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጉባዔው ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ 14 የአፍሪካ ሀገራት…

በጋምቤላ ክልል አቀፍ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የመላ ጋምቤላ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። ውድድሩን ያስጀመሩት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ እንዳሉት÷ ስፖርት የህዝቦችን አንድነት በማጠናከር ረገድ የጎላ ፋይዳ ስላለው ውድድሩን በጨዋነት ማካሄድ…