Fana: At a Speed of Life!

በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል – የብራዚል ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል ሲሉ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ገለጹ። ፕሬዚደንቱ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔመክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ፥ እንደ ዓለም ባንክ እና…

አፍሪካ ለዓለም ስልጣኔ በርካታ አስተዋጽኦ አበርክታለች – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለዓለም ስልጣኔ በርካታ አስተዋጽኦ አበርክታለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። 37ኛው የህብረቱ መሪዎች ጉባኤ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር…

አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት አለባቸው- ሙሳ ፋኪ መሐመት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱ እና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት እንዳለባቸው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ መሐመት ገልጸዋል። ኮሚሽነሩ በ37ኛው የሕብረቱ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት…

37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ስርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና…

በሕክምና ዶክትሬት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ መንትዮቹ ዶክተሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሕክምና ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት 271 የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥም በሕክምና ዶክትሬት የተመረቁ መንትዮቹ ዶክተር ቸርነት ተስፋሁን…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄዱ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበር ትልቅ ሚና እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄዱ የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅሞች ለማስከበር ትልቅ ጠቀሜታ እንዳለው የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን…

በአፍሪካ ሦስት አህጉራዊ የፋይናንስ ተቋማትን ለማቋቋም የተጀመሩ ጥረቶች ይጠናከራሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ መሪዎች ሦስት አህጉራዊ የፋይናንስ ተቋማትን ለማቋቋም የተጀመሩ ጥረቶችን ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ። መሪዎቹ ዛሬ ማለዳ ከ37ኛ የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን የዓለም የፋይናንስ ሥርዓትን ለማሻሻል የአፍሪካ አጀንዳን…

9ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ አዘጋጅነት በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። "የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደው የከተሞች ፎረም ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን…

በአማራ ክልል ለመንገድ ስራ ህብረተሰቡ ከ411 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ተሳትፎ እንዳደረገ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመንገድ ስራ ዘርፍ ህብረተሰቡ ከ411 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ መዋጮ ተሳትፎ እንደነበረው የክልሉ መንገድ ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ መንገድ ቢሮ የሰባት ወራት የስራ አፈፃፀምን በጎንደር ከተማ እየተገመገመ ነው። የቢሮ ሀላፊው…