Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እና ቻይናን ትብብር በይበልጥ ለማጎልበት እንሠራለን – ቻይናውያን ጋዜጠኞች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና ትብብርና ወዳጅነት እንዲዳብርና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱም በይበልጥ እንዲጎለብት በሙያችን እንሠራለን ሲሉ ቻይናውያን ጋዜጠኞች ገለጹ፡፡ ከቻይና 'ፒፕልስ ደይሊ' ጋዜጣ የተውጣጣ የጋዜጠኞች ልዑክ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመጪው ረቡዕ ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 58 ( 4) እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሰራርና የአባላት ሥነ- ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ወንድማማቾች መመካከሪያ መድረክን ለማካሄድ እየተዘጋጀች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ ወንድማማቾች መመካከሪያ መድረክ ለማዘጋጀት በቂ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡ አቶ ተመስገን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር…

በአማራ ክልል ችግሮችን በመቋቋም ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ሥራዎች ተከናውነዋል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ችግሮችን በመቋቋም በሁሉም ዘርፎች ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ አረጋ የአስፈፃሚ አካላትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ…

የብሔራዊ ሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የታወጀው ብሔራዊ የሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተከሂዷል፡፡ በወረዳው የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ሕይወታቸው ላለፉ…

የባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድን ልዑክ መቻል የስፖርት ቡድንን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔኑ ባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድን የስፖርት ባለሙያዎች ልዑክ በአዲስ አበባ ተገኝቶ መቻል የስፖርት ቡድንን ጎብኝቷል፡፡ በዚሁ ወቅትም ስለመቻል አመሠራረት ታሪክ፣ አሁናዊ አቋም እና በቀጣይ ዕቅድ ላይ ገለፃ ተደርጎለታል፡፡ የልዑኩ አባላትም…

ኢትዮጵያ በቻይና-አፍሪካ ዲጂታል ትብብር መድረክ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው በቻይና-አፍሪካ ዲጂታል ትብብር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በመድረኩ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም በዲጂታል ፈጠራ ዘርፍ በኢትዮጵያ…

የገዥ ትርክት ግንባታ ሂደትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ገዥ ትርክት ግንባታ ሂደትን ከተግባራዊ ምሳሌዎች ጋር በማስተሳሰር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ብልጽግና ፓርቲ አስገነዘበ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ "የብሔራዊነት ትርክት ለኢትዮጵያ ልዕልና" በሚል መሪ…

87 በመቶ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና አላላፉም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 87 በመቶ የሚሆኑት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የዘንድሮውን የመውጫ ፈተና ማለፍ አለመቻላቸውን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ እንዲሁም 22 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ነው…

ቻይና ሙቀት የሚያመርት 4ኛ ትውልድ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የማስፋፊያ ሥራ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በዓለም የመጀመሪያ የተባለውን ከፍተኛ ሙቀት አምራች አራተኛ ትውልድ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የማስፋፊያ ሥራ ጀምራለች።   የማስፋፊያው ሥራ በምስራቅ ቻይና ሻንዶንግ ግዛት በትናንትናው እለት መጀመሩም ተመላክቷል፡፡…