Fana: At a Speed of Life!

በከተማ ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶችን በማስፋት በትኩረት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት በከተማ ልማት ዘርፍ በተሰሩ ስራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን በማስፋት በትኩረት እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ÷ የሐረር ከተማን ስትራቴጂክ ዕቅድ ለመምራት ከተዋቀረው ግብረሀይል…

የኬሚካል ርጭት አውሮፕላኖች ተጨማሪ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስቴር ለኬሚካል ርጭት እንዲውሉ የተገዙት 5 አውሮፕላኖች ተጨማሪ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽንና የናሽናል ኤርዌይስ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ አውሮፕላኖቹ ካላቸው ከፍተኛ አቅም አኳያ በሚኖራቸው ትርፍ ጊዜ…

ሕዝብን ያስቀደመ ስብዕና በመቅረጽ ሂደት የመምህራን ሚና የጎላ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጋን ሙሉ ሰው በማድረግ ሀገርና ሕዝብን ያስቀደመ ስብዕና በመቅረጽ ሂደት የመምህራን ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የክረምት ልዩ የመምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም…

ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኬንያ የውጭ ጉዳይና ዳያስፖራ ፕሪንሲፓል ሴክሬታሪ ኮሪር ሲንጎይ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር…

የቤቶች ኮርፖሬሽን ከዓለም አቀፉ የንግድና ፋይንናስ ተቋም ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የበርካታ ሀገራት ባለሃብቶች ጥምረት ከሆነው ከዓለም ዓቀፉ የንግድና የፋይንናስ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል እና የዓለም አቀፉ…

ሚኒስቴሩ ለጎፋ ዞን ከ6 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ኢ/ር) የተመራ ልዑክ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ6 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

“አፋር ምድር ላይ 3.2 ሚሊዮን አመት እድሜ ያስቆጠረችው “ሉሲ” ከተገኘች ዘንድሮ 50 ዓመት ሞላት፡፡

ሉሲን በአማረኛ ድንቅነሽ ብለን እንጠራታልን፡፡ አፋሮች ደግሞ በቋንቋቸው‹‹ሄሎመሊ›› ይሏታል፡፡ ትርጉሙም ወደር የለሽ ቆንጆ ማለት ነው፡፡ ዛሬ የሉሲ ቅሪተ አካል የተገኘበትን 50ኛ ዓመት አስመልክቶ በተዘጋጀው መርሀ ግብር ላይ ተገኝተናል፡፡ ሉሲ ለሀገራችን ቅርስና ቱሪዝም ማሳያ ሀብት…

በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 መድረሱን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በወንሾ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር ዘጠኝ መድረሱን እና ሥድስት ሰዎች…

ከክረምቱ ጋር በተያያዘ ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መንግሥት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክረምቱ ጋር በተያያዘ ለመሬት መንሸራተት፣ ውኃ ሙላት እና መሰል አደጋዎች ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢፌዴሪ መንግሥት አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እስከ አሁን…