Fana: At a Speed of Life!

የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ርብርብ ያስፈልጋል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባ ምንጭ ከተማን ዕድገት ለማፋጠንና ከአገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ርብርብ እንደሚያስፈልግ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ገለጹ፡፡ "ህብረብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ እና የደቡብ አፍሪካ አቻቸው ናሌዲ ፓንዶር ስምምነቱን ዛሬ ከ44ኛው የአፍሪካ…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ከኖርዌይ የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አኔ ቤዝ ቲቭነሪም ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት ፥ በአየር ንብረት ለውጥን…

ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኬንያ አቻቸው ኪሮሪ ሲንግኦኢ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለትዮሽ ትብብሩን ማስፋፋትና…

ኢትዮጵያ ከዴንማርክ ጋር ያላትን የፓርላማ ዲፕሎማሲ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኬራ ሰሚዝ ሲንድበጀርግ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በቅርቡ የዴንማርክ ፓርላማ የውጭ ግንኙነት ኮማቴ አባላት በኢትዮጵያ…

የህዝብን ቅሬታዎች ለመፍታት ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ጋር በትብብር እየሰሩ ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብን ቅሬታዎች ለመፍታት ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ጋር በቅንጅት እና በትብብር እየሰሩ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ “ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ በሶማሌ ክልል…

ለትግራይ ክልል 16 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ኮንቴይነሮች ድጋፍ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለወጣቶች የሥራ እድል ፈጠራ የሚያገለግሉ የ16 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ኮንቴይነሮችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ድጋፉን በመቀሌ ከተማ…

የኮሞሮስ ፕሬዚዳንትና የኮትዲቫር ም/ፕሬዚዳንት አ/አ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ እና የኮትዲቫር ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ ኮኔ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ እና ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ…

መንግስት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁነት አለው – ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ህብረተሰቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ። በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ…

ዶ/ር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ የተመድ የልማት ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ተወካይ ሳሙኤል ባይድ ዶው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ላይ በርካታ ሃብቶችን…