Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔውን በባህር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔውን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ዋና አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ÷በክልሉ የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ዘላቂ…

በሲዳማ ክልል በመሬት መንሸራተት አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሥድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በዞኑ ወንሾ ወረዳ ግሽሬ ጉዱ ሞና ሆሞ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ትናንት በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የመሬት…

ለውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርዓት ማሻሻያ ስኬታማነት የተደረጉ ሰፊ ቅድመ ዝግጅቶች፡-

1. በሕዝቡ በተለይም አነስተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጫና ለማቃለል መንግሥት ከውጭ የሚገቡ የአንዳንድ መሠረታዊ ሸቀጦችን ዋጋ በጊዜያዊነት ለመደጎም ወስኗል፡፡ በዚህ ረገድ፣ መንግሥት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች የሚጠቀሙባቸውን ነዳጅን፣ ማዳበሪያን፣ መድኃኒትና የምግብ ዘይትን የመሳሳሉ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ስርአት ማሻሻያን አስመልክቶ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፦

ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት መንግሥት አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራምን አስመልክቶ የሰጠውን መግለጫ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻሉን ያስታውቃል፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ሥራ ላይ የሚውስው ይህ ማሻሻያ ኢትዮጵያን ተወዳዳሪ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙን በብቃት እና በውጤታማነት ለመተግበር መንግሥት ያስቀመጣቸው ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች፡-

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙን በብቃት እና በውጤታማነት ለመተግበር መንግሥት ያስቀመጣቸው ቁልፍ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች፡- 👉 ዋና ዋና የፖሊሲ ርምጃዎች ከአጠቃላይ ሀገራዊ የረጅምና የመካከለኛ ዘመን የልማት ዕቅዶቻችን ጋር ተጣጥመው ይከናወናሉ፣ 👉 የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በሚያስጠብቅና…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የፖሊሲ መግለጫ

አሁን የደረሰን ዜና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የፖሊሲ መግለጫ የ2010 ዓ.ም የፖለቲካ ለውጥን ተከትሎ መንግሥት አያሌ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተግባራትን አከናውኗል። ባለፉት ጊዜያት የተከማቹ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ችግሮችን ለመፍታት ላለፉት ስድስት ዓመታት ማሻሻያዎችን ሲያደርግ እንደቆየ…

አገልግሎቱ በገዜ ጎፋ ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል ጀነራል ዳይሬክተር ርስቱ ይርዳ በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን…

ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት ለኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከህብረተሰቡ ከ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ መሰብሰቡን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር…

የቀን ክፉ ሙሉ ቤተሰቦቼን አሳጥቶኝ እርቃኔን ቀረሁ – ሠላምነሽ አስራት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የመሬት መንሸራተት አደጋ በደረሰበት ቅጽበት ቤተሰቦቿን በሙሉ ያጣችው ሠላምነሽ አስራት የኢትዮጵያውያንን እገዛ ትፈልጋለች። ሠላምነሽ ኑሮዋ በሳውላ ከተማ ሲሆን ቤተሰቦቿ አሁን…