Fana: At a Speed of Life!

የቀደመው ስርዓት ያሻገረውን ዕዳ ወደ ምንዳ መቀየር ይገባል – አቶ አለማየሁ ባውዲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀደመው የፖለቲካ ስርዓታችን አሻግሮ የሰጠንን ዕዳ በውይይት ላይ በተመሠረተ ጥረት ወደ ምንዳ ልንቀይረው ይገባል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ ተናገሩ።   "ህብረ…

ጥቅል ኤሌክትሪክ ገመዶችን ሰርቀዋል የተባሉ ተከሳሾች በ7 እና በ9 ዓመት እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድርጅት ጥበቃን በጦር መሳሪያ አስፈራርተው ጥቅል ኤሌክትሪክ ገመዶችን ሰርቀዋል የተባሉ ተከሳሾች በ7 እና በ9 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቦሌ ምድብ 4ኛ ወንጀል ጉዳዮች ችሎት በተከሳሾች ኤፍሬም አብርሃም…

ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዝባዊ ውይይቶች የሚነሱ ሃሳቦች የመንግስት የቀጣይ እቅድ አካል ይሆናሉ ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ…

የኑሮ ውድነት ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ያለው ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት እንቅስቃሴን ለማስፋት እና የኑሮ ውድነት ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ያለው ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ…

መንግስት የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት መፍትሄ እየሰጠ ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት መፍትሄ እየሰጠ መሆኑን የዲሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ፖለቲካና ርዕዮተ-ዓለም ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ። “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያለው የስራ እንቅስቃሴ አበረታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ረዳት ዋና ፀሐፊ እና አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ያለው የስራ እንቅስቃሴ አበረታች መሆኑን ገለፁ።   ረዳት ዋና ፀሐፊው ይህን የገለፁት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

ነጠላ ትርክቶችን በመተው የጋራ የሚያደርጉ ገዢ ትርክቶችን ለማጽናት መስራት ይገባል – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚያለያዩ ነጠላ ትርክቶች በመተው የጋራ የሚያደርጉ ገዢ ትርክቶችን ለማጽናት በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ "ሕብረብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጽግና " በሚል መሪ…

የኢትዮ-ቱርክ የኢንቨስትመንትና የንግድ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ቱርክ የኢንቨስትመንትና የንግድ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የስራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አባላት፣ የቱሪክ የንግዱ ማህበረሰብ አባላትና ሌሎችም…

ሩሲያ የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን ገልጸዋል፡፡ በሞስኮ በፊውቸር ቴክኖሎጂ ፎረም ላይ ስለ ሩሲያ የህክምና ሣይንስ ወቅታዊ ሁኔታ ያነሱት ፕሬዚዳንት ፑቲን፥ ካንሰርን አስቀድሞ በመለየት እና…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው አምባሳደር ፌድሪክ ኤም ሻቫ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ። ሚኒስትሮቹ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ትብብር ላይ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…