በመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ ለማቋቋም መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎቻችንን መልሶ ለማቋቋም ፤የጉዳቱን ሰለባዎች ለመርዳት መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ያደርጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ…