የመዲናዋን ሰላም ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለው የተቀናጀ ኦፕሬሽን ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን ሰላምና ደኅንነት አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተካሄደ ያለው የፌደራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ፖሊስ በሰጠው መግለጫ የአዲስ አበባን ሰላምና ደኅንነት አጠናክሮ…