የመዲናዋ ሆቴሎች የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ እንግዶችን ለማስተናገድ ዝግጅት አጠናቅቀዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የሚገኙ ሆቴሎች ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የሚመጡ እንግዶችን ለማስተናገድ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታውቋል፡፡
የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን እንዳሉት÷ የመዲናዋ ሆቴሎች…