Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ የህፃናት መረጃ አያያዝ ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የህፃናት መረጃ አያያዝ ስርዓት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ የመረጃ አያያዝ ስርዓቱ በተቋማት መካከል አገልግሎት ለሚፈልጉ ህፃናት ቀልጣፋ የቅብብሎሽ ስርዓት እንዲኖር፣ አገልግሎት የሚሹ ህፃናትን ምስጢር ለመጠበቅ፣ ግላዊነትና ከተጨማሪ…

በትግራይ ክልል ጽዱና ምቹ ከተማ ለመፍጠር እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ጽዱና ለመኖሪያ ምቹ ከተማን የመፍጠር ስራ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በአረንጓዴ ልማት የተዋቡ ጽዱና ለኑሮ የተመቹ ከተሞችን ለመፍጠር ከ300 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡም ተገልጿል።…

በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ መሆኑን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ። የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ የውል ስምምነቱን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ዲኒ ረመዳን እና የፀሜክስ…

የሻምፒዮንስ ሊጉ የፍጻሜ ጨዋታ ነገ ምሽት በዌምብሌይ ስታዲየም ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ነገ ምሽት በእንግሊዙ ዌምብሌይ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ሊደረግ ቀጠሮ በተያዘለት ታላቁ የፍጻሜ ጨዋታ የአውሮፓ ሻምፒዮንሰ ሊግ ንጉሶቹ ሪያል ማድሪድ እና የጀርመኑ ክለብ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ጉሌርሞ አንቶኒዮ ሎፔዝ ማክ-ሌላን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም፤ በኢትዮጵያና ስፔን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

የፍትሕ አካላት ገለልተኛ ሆነው ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ አካላት ከጣልቃ ገብነት ነፃና ገለልተኛ ሆነው በመስራት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ አስገነዘቡ፡፡ ሀገራዊ የፍርድ ቤቶችና የፍትሕ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ…

ፕሬዚዳንት ባይደን ዩክሬን የሩሲያን ኢላማዎች በአሜሪካ የጦር መሳሪያ እንድትመታ ፍቃድ መስጠታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ዩክሬን በካርኪቭ ግዛት አቅራቢያ የሚገኙ የሩሲያን ኢላማዎች አሜሪካ ባቀረበችው የጦር መሳሪያ እንድትመታ ፍቃድ መስጠታቸውን የአሜሪካ ባለስልጣናት ገልጸዋል። የሩሲያ ጦር በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በድንበር አቅራቢያ…

የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ በ129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን በስፋት የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ ከጥቅምት ወር ጀምሮ 129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ፡፡ የአማጺያኑ መሪ አብዱል ማሊክ አል ሀውቲ÷ ቡድኑ በአካባቢው የሚፈጽመውን ጥቃት እያሰፋ መሆኑን ገልጾ፤ ከዚህ…

ዩኒሴፍ ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ጋር በትብብር የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን ከዓለም አቀፍ የዩኒሴፍ የህጻናት…

ጆሴ ሞሪኒሆ የፌነርባቼ አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪኒሆ በሁለት ዓመት ኮንትራት የቱርኩ ፌነርባቼ እግር ኳስ ክለብ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡ አወዛጋቢው አሰልጣኝ ባለፈው ጥር ወር ከሴሪ ኤው ክለብ ሮማ ከተሰናበቱ በኋላ ከስራ ውጭ ሆነው መቆየታቸው የሚታወስ…