የፅንፈኛው ቡድን የሎጅስቲክስ አቅራቢውን ጨምሮ አዲስ ሲሰለጥኑ የነበሩ አባላቱ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሳል ወረዳ ለሚንቀሰቀሰው ፅንፈኛ ቡድን ሎጅስቲክስ አቅራቢ የነበረው ነጋ ፋንታሁንን ጨምሮ አዲስ ሰልጣኝ የቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የኮማንዶ ሬጅመንት አስታወቀ፡፡
መነሻቸውን አዲስ…