Fana: At a Speed of Life!

የፅንፈኛው ቡድን የሎጅስቲክስ አቅራቢውን ጨምሮ አዲስ ሲሰለጥኑ የነበሩ አባላቱ በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሳል ወረዳ ለሚንቀሰቀሰው ፅንፈኛ ቡድን ሎጅስቲክስ አቅራቢ የነበረው ነጋ ፋንታሁንን ጨምሮ አዲስ ሰልጣኝ የቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የኮማንዶ ሬጅመንት አስታወቀ፡፡ መነሻቸውን አዲስ…

አዘርባጃን ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ ትሰራለች-ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደምትሰራ ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ ገለጹ። ሁለተኛው የሹሻ ዓለም ዓቀፍ የሚዲያ ፎረም በአዘርባጃን መካሄድ ጀምሯል። "የሃሰተኛ ትርክትን ማጋለጥ፤ የሃሰተኛ መረጃን መዋጋት"…

ተጎጂዎችን መልሶ በማቋቋም ሂደት ከድሬ ዳዋ አስተዳደር ጎን እንቆማለን-አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ 'አሸዋ ገበያ' በተከሰተው የእሳት አደጋ ምክንያት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም ሂደት ከአስተዳደሩ ጎን በመቆም ድጋፍ እንደሚያደርጉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ አስታውቀዋል። አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፥ በድሬዳዋ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሀገርን ማረጋጋትና ማፅናት ያስቻሉ የመረጃ ስምሪቶችና የኦፕሬሽን ሥራዎች ማካሄዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሀገርን ማረጋጋትና ማፅናት ያስቻሉ የመረጃ ስምሪቶችና የኦፕሬሽን ሥራዎች ማካሄዱ ተገለጸ። አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ለመገናኛ ብዙኃን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፤ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

የአይቲ መቋረጥን ተከትሎ ከመረጃ ጠላፊዎች ተጠበቁ የሚሉ ማስጠንቀቂያዎች ከፍ እያሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት በዓለም ዙሪያ የጉዞ ቀውስ ያስከተለው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መቆራረጥ አሁንም መጠነኛ መስተጓጎል መፍጠሩን ቀጥሏል። ይሁንና ክስተቱን ተከትሎ መረጃ መጥለፍ የሚፈልጉ ወንጀለኞች ሊያስከትሉ ከሚችሉት ተጨማሪ አደጋ ራስን መጠበቅ…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በክልሉ ተጨባጭ ለውጦች እያመጣ ነው-አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መተግበር ከተጀመረ ወዲህ ተጨባጭ ለውጦች እየታዩ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በዑራ ወረዳ አምባ 5…

የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ የሚያስችል መርሐ ግብሮችን ነድፍያለሁ – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች የሚስተዋለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል መርሐ ግብሮችን መንደፉን የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ መርሐ ግብሮቹን ተግባራዊ ለማድረግ የፋይናንስ አቅሙን ለማጠናከር የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ…

የ21ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ አፍሪካዊ ስፖርተኛ በመባሌ ትልቅ ክብር እና ምስጋና አለኝ-አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢ ኤ ስ ፒ ኤን የ21ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ አፍሪካዊ ስፖርተኛ በመባሌ ትልቅ ክብር እና ምስጋና አለኝ ሲል አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ገለፀ፡፡ ኢ ኤ ስ ፒ ኤን የ21ኛው ክፍለ ዘመን ምርጥ 10 ታላላቅ አፍሪካውያን ስፖርተኞችን ይፋ አድርጓል፡፡…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ የመፍትሔዎች ማሰቢያ መንገድ ሆኗል- ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ የመፍትሄዎች መሳሪያ ብቻ ሳይሆን የመፍትሔዎች ማሰቢያ መንገድም ሆኗል ሲሉ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት…

ኮሚሽኑ ተቋማዊ አቅም ለማጠናከር በተደረገው ሥራ ውጤት አስመዝግቧል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ተቋማዊ አቅም ለማጠናከር በተደረገው ሥራ ውጤት አስመዝግቧል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ሲካሄድ የነበረው…