Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ባህል ግንባታ ዘርፍ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ባህል ግንባታ ዘርፍ በስድስት ወራት ውስጥ የነበረውን የስራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። በመድረኩ የሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ተወካዮች፣ የዘርፉን አፈጻጸም ሪፖርት የሚያቀርቡ ሲሆን በዚህ ላይ የጋራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቪዛ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቪዛ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሪያን ማኪነርኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ቪዛ ኩባንያ በኢትዮጵያ ባለው ሥራ ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በኦሮሚያ ክልል 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአሁኑ ወቅት 5 ነጥብ 3 ሚሊየን ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ እንዳሉት፥ በጀት ዓመቱ ከቅድመ መደበኛ…

በግማሽ ፍጻሜ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ናይጄሪያ ከደቡብ አፍሪካ እንዲሁም ኮትዲቯር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ይጫወታሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በግማሽ ፍጻሜ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ናይጄሪያ ከደቡብ አፍሪካ እንዲሁም ኮትዲቯር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ዛሬ ምሽት ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ ናይጄሪያ ከደቡብ አፍሪካ ለፍጻሜ ለማለፍ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 2 ሰዓት ላይ በአቢጃን…

አቶ አሕመድ ሽዴ የልማት ባንክ አፈጻጸም ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ አፈጻጸም ጥሩ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ ገለጹ፡፡ የባንኩ የስድስት ወራት አፈጻጸም የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳርና…

በቶሩን የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በፖላንድ ቶሩን የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር በተለያዩ ርቀቶች ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፈዋል። በ1 ሺህ 500 ሜትር የሴቶች የቤት ውስጥ ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 4ኛ በመውጣት ታሪክ ሰርተዋል፡፡ በዚህም…

ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ ይከናወናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ እንደሚከናወን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራው በሁሉም ክልሎች እንደሚከናወንና እስካሁንም የተወሰኑ…

በጄኔራል አበባው ታደሠ የተመራ ልዑክ በዓለም አቀፍ የመከላከያ ትዕይንት ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ የተመራው ልዑክ በሳዑዲ ዓረቢያ ተዘጋጅቶ ለዕይታ በቀረበው ዓለም አቀፍ የመከላከያ ትዕይንት ላይ ተሳተፈ። በሳዑዲ ዓረቢያ መከላከያ ሚኒስቴር የወታደራዊ…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭነትን ለመቀነስ የሚረዳ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭነትን ለመቀነስ የሚረዳ ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። ፕሮጀክቱ “ኢኔብል” የተሰኘ ሲሆን ፥ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኖርዌይ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የሚተገብሩት መሆኑ…

በዕፅ ዝውውር የተያዘን የውጭ ዜጋ አስመልጠዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮኬይን ዕፅ ዝውውር የተያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ወሰነ። ተከሳሾች በፌደራል ፖሊስ…