Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማና ሐዋስ ከተማ አሸንፈዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ እና ሐዋስ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ የተካሄደው የሐዋሳ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ በሐይቆቹ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ አሊ ሱሌማን የሐዋሳ ከተማን…

ሀገር እንድትበልጽግና ሰላም እንዲረጋገጥ የወል ትርክቶችን መገንባት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር እንድትበልጽግና ሰላም እንዲረጋገጥ ከነጠላ ትርክት በመውጣት የወል ትርክቶችን በመገንባት አካታች የሆነ የፖለቲካ ምህዳር መፍጠር እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገልጹ። በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር…

የድርቅ አደጋን ለፖለቲካ አላማ ማስፈፀሚያ ለማዋል የሚደረግ ጥረት ተገቢ አይደለም – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ለፖለቲካ አላማ ማስፈፀሚያ ለማዋል የሚደረግ ጥረት ተገቢ ያልሆነና በፍፁም ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለፀ፡፡ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው…

በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ሲያሸንፍ ቼልሲ በሜዳው ተሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ዌስትሃም ዩናይትድን ሲያሸንፍ ቼልሲ በሜዳው በዎልቭስ ተሸንፏል፡፡ ዌስትሃምን የገጠመው ማንቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ራስመስ ሆይለንድ እና አሊሃንድሮ ጋርናቾ (ሁለት) ጎሎችን…

የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ መወያየትና መመካከርን ቀዳሚ ልናደርገዉ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ መወያየትና መመካከርን ቀዳሚ ልናደርገዉ ይገባል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ። የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ከወልዲያ ከተማና…

ለሰላም ጉዳይ ፍቱን የሆኑ ሀሳቦችን ማንሳት፣ መወያየትና የየድርሻችንንም መውሰድ አስፈላጊ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ጉዳይ ፍቱን የሆኑ ሀሳቦችን ማንሳት፣ መወያየትና የየድርሻችንንም መውሰድ አስፈላጊ ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ፍቃዱ ተሰማ ገለጹ፡፡ በደብረ ብርሃን ከተማ…

ህዝብ ለናፈቀዉ ሰላም እዉን መሆን የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝብ ለናፈቀዉ ሰላም እዉን መሆን የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚኮሚቴ አባልና የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ። በክልላዊ እና ሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረገው የውይይት መድረክ የፌደራል እና…

ለሀገርና ለሕዝብ የሚያስብ ሁሉ መሳሪያውን አስቀምጦ የሃሳብ ንግግር ማድረግ አለበት – አቶ ተስፋዬ በልጂጌ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር እና ለሕዝብ የሚያስብ ሁሉ መሳሪያውን አስቀምጦ የሃሳብ ንግግር ማድረግ አለበት ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል 15 ከተሞች የፌደራልና የክልሎች ከፍተኛ…

ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች በተለያዩ ከተሞች እንዲስፋፉ ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች እንዲስፋፉ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ ይህን ያሉት የጎንደር ከተማ አስተዳደር የምግብ ማዕከል ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ባስቀመጡት ወቅት ነው።…

መንግስት በውስጥና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በውስጥ እና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የቤኒሸንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና…