የፓኪስታን የሲያልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የስፖርት አልባሳት ለማምረት ስምምነት ፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን የሲያልኮት ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት አልባሳት ለማምረት ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሃና…