ማይክሮሶፍት የአይቲ መቆራረጥ ችግሩን ፈትቻለሁ ቢልም ኩባንያዎች አሁንም እየተቸገሩ እንደሆነ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይቲ) ላይ ያጋጠመውን እክል ፈትቻለሁ ቢልም የተለያዩ ኩባንያዎች ግን አሁንም እየተቸገሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።የችግሩ ምንጭ እንደሆነ የተነገረለት ክራውድስትራይክ የተሰኘው የሳይበር ደህንነት ኩባንያ ኃላፊ ጆርጅ…