Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራው ልዑክ ከቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃኔትን ዱራን ጋር ተወያይቷል፡፡ ምክክሩ፥ ሠባተኛውን የኢትዮጵያ-ቱርክ የፖለቲካ ምክክር አስመልክቶ እንደሆነ ተነስቷል፡፡ በምክክሩ…

ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለገደብ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ያለገደብ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ። መተግበሪያው በተለይ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በቀጥታ ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው ተብሏል። መተግበሪያውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ንግድ…

በአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በኬንያ ናይሮቢ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የዚህ ዓመታዊ ጉባኤዎች መሪ ሃሳብ "የአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን፣…

ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ 15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃው የቡታጅራ ከተማ ፖሊስ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ጋር ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል ነው የተያዘው፡፡…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና በስሩ ከሚተዳደሩ ኩባንያዎች ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት…

አምባሳደር ታዬ ከኒውዝላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከኒውዝላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዊንስተን ፒተርስ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሀገራቱ መካከል ስለሚከናወኑ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚዊ ትብብሮች…

ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን- የፓኪስታን ልዑክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዕምቅ የማዕድን ሃብት ስላላት በዘርፉ ለመሠማራትና ትስስር ለመፍጠር እንሠራለን ሲሉ የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ አባላት ገለጹ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) እና የፓኪስታን የንግድና የኢንቨስትመንት ልዑክ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሌዥ ከተማ ከቀዳሚየጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አገልግሎት በቤልጂየም የሌዥ ከተማ ቀዳሚ ከሆኑ የጭነት አየር መንገዶች ተርታ መሰለፉን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ በፈረንጆቹ 2023 ከ160 ሺህ ቶን በላይ ጭነት ከሌዥ ከተማ ወደ ተለያዩ አኅጉራት በብቃት…

ለዘላቂ ሰላም የሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር ስትመክር ስንጥቃቷ ይሞላል፤ የተጣመመው ይቃናል፤ ልብ ያዘለው ቂም በንግግር ይፈተሻል፤ ቁርሾውም በይቅርታ ይከስማል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት በዘርፈ ብዙ ችግሮች ያልፋሉ እያለፉም ይገኛሉ፤ ችግሮችን ለማለፍ ደግሞ መፍትሄ…

የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባዔ መካሄድ ጀመረ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዓመት ሁለት ጊዜ ጉባዔ ያደርጋል። የመጀመሪያው ጉባዔ በጥቅምት ወር የሚደረግ…