Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ሱቱሜ አሰፋ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድንን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በመወከል የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካተች፡፡ አትሌቷ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ግንቦት 8 በፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በማራቶን የሚወክሉ አትሌቶችን ስም…

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አመጋገብና ጤናን የሚያሻሽሉ ከ200 በላይ የምርምር ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ዓመት የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱና አመጋገብና ጤናን የሚያሻሽሉ ከ200 በላይ የምርምር ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው 41ኛ ዓመታዊ የምርምር እና የማህበረሰብ ተሳትፎ ግምገማ ጉባኤውን “የማህበረሰብ…

ይህ የምክር ምዕራፍ በቀጣዩ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ምክክር የሚደረገባቸውን መሠረታዊ ጉዳዮች ለመለየቱ ስራ ቁልፍ ሚና አለው – መስፍን አርዓያ(ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ÷ ኮሚሽኑ በምሁራን ፣ልሂቃንና በተለያዩ የፖለቲካ ተቋማት…

የፓኪስታን ባለሀብቶች በመድኃኒትና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በመድኃኒት እና ጨርቃጨርቅ ዘርፎች ለመሠማራት እንደሚፈልጉ አስታወቁ፡፡ ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለሀብቶችን ያካተተ ልዑክ የቂሊንጦ፣ ቦሌ ለሚ እና አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን የሥራ…

አቶ መላኩ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ትብብር ለአምራች ዘርፉ እድገት ወሳኝ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ በጋራ መስራት ለአምራች ዘርፍ እድገት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በአምራች ኢንዱስትሪዎች በሚስተዋሉ ቸግሮች ዙሪያ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።…

ክልሎች የተመጣጠነ እድገት እንዲኖራቸው ጠንካራ የጋራ ገቢ አስተዳደር ሥርዓት ያስፈልጋል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል የተመጣጠነ እድገት እንዲኖር የገቢ ክፍፍልና ማስተላለፍ ቀመር ግልጽና የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት ያደረገ መሆን አለበት ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የጋራ ገቢዎች አስተዳደር ክፍፍልና ማስተላለፍን…

ማንኛውም አካል ሐሳቡን ወደ ጠረጴዛ በማምጣት ተነጋግሮ መፍታት አለበት – መርማሪ ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም አካል ያለውን ፍላጎትና ልዩነት ወደ ጠረጴዛ በማምጣት ተነጋግሮ በመፍታት ለሕብረተሰቡ ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ ሚናውን እንዲወጣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ፡፡ የመርማሪ ቦርዱ…

ነገ መካሄድ በሚጀምረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች የሚተገብሯቸው ሥነ-ስርዓቶች

የስብሰባው ሥነ-ስርዓቶች ይህ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት አካታች፣ አሳታፊና ሃሳቦች በግልጽ የሚንሸራሸሩበት ሂደት እንዲሆን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችንና ባለድርሻ አካላትን ወክለው የሚሳተፉ ተሳታፊዎች የሚከተሉትን የስብሰባ ሥነ-ስርዓቶች ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ 1. ማንኛውም…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፉን ነገ በመዲናዋ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደርና ክልላዊ የምክክር ምዕራፉን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ ለሠባት ቀናት በሚቆየው በዚህ የምክክር ምዕራፍ ላይ በቀዳሚነት ለምክክሩ የሚቀርቡ ተሳታፊዎች…

ኢትዮጵያ በአእምሯዊ ንብረት፣ በጄኔቲክ ሃብትና ተዛማጅ ማህበረሰባዊ እውቀት ዓለም አቀፍ ስምምነት ፈረመች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአእምሯዊ ንብረት፣ በጄኔቲክ ሃብት እና ተዛማጅ ማህበረሰባዊ እውቀት ታሪካዊ ነው የተባለውን ዓለም አቀፍ ስምምነት ፈርማለች። የዓለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት አባል ሀገራት በአእምሯዊ ንብረት፣ በጄኔቲክ ሃብት እና…