Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ቦረና ዞን በአሸባሪው ሸኔ ቡድን መሪ ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ቦረና ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ በተወሰደ እርምጃ ጃል ጋሞ ቤስት ወይም ዳዳቻ ሻሬ የሚባል የቡድኑ መሪ ላይ እርምጃ ሲወሰድ ሌሎች የቡድኑ ታጣቂዎች እጅ እየሰጡ መሆናቸው ተገለጸ። በደቡብ ዕዝ የአንድ ኮር ሠራዊት እና በምስራቅ ቦረና…

ወጣቱ በመልካም ስብዕና የታነፀና አምራች ዜጋ እንዲሆን በቅንጅት መምራት ይገባል- ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በመልካም ስብዕና የታነፀና አምራች ዜጋ እንዲሆን በተቀናጀ አግባብ መምራት እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ ያዘጋጀው ከሚያዚያ እስከ ሚያዚያ የጸረ-አደንዛዥ እጾችና አሉታዊ መጤ ልማዳዊ ድርጊቶችን መከላከል ላይ…

ህጎችና ደንቦች የህዝቡን ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ በመሆናቸው ለተፈጻሚነታቸው መሰራት እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወጡ ህጎችና ደንቦች የህዝቡን ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ በመሆናቸው ለተፈጻሚነታቸው መሰራት እንዳለበት የክልሉ ምክር ቤት ገለጸ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የዞን፣ የወረዳና የቀበሌ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች…

ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የስለላ ሳተላይት ለማምጠቅ ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ሰሜን ኮሪያ ከፈረንጆቹ ግንቦት 27 እስከ ሰኔ 4 ባለው ጊዜ ውስጥ ተጨማሪ የስለላ ሳተላይት ለማምጠቅ ማቀዷን ለጃፓን አሳውቃለች።   ባለፈው ህዳር ወር ውስጥ የመጀመሪያውን የስለላ ሳተላይት ማምጠቋ እና ሰፊ ውግዘት ማስተናገዷም…

የኢትዮ-ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብር ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብር ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለሃብቶች ተሳትፈዋል፡፡…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የሴክተር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የሴክተር ጉባዔ የ3ኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር÷…

ሳውዝ ሃምፕተን ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በድጋሚ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ሳውዝ ሃምፕተን በዓለማችን ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኘውን የፍጻሜ ጨዋታ በማሸነፍ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከአንድ የውድድር ዓመት በኋላ በድጋሚ መመለሱን አረጋግጧል። ዛሬ 11 ሰዓት ጀምሮ በግዙፉ ዌምብሌይ ስታዲየም ወደፕሪሚየር ሊጉ የሚያድገውን…

የሌማት ትሩፋት አርሶ አደሩ የልማት አቅሙን በተሻለ ሁኔታ እንዲጠቀም ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) (ኢ/ር) በዳውሮ ዞን የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ በዞኑ ኢሠራ ወረዳ በሌማት ትሩፋት ተጠቃሚ የሆኑ አርሶ አደሮች የተሻሻለ ዝሪያ ያሏቸው ላሞች በማርባት…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን ስለሚያስገኝ ማገዝ ያስፈልጋል – ሼኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን የሚያስገኝ በመሆኑ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ ገለጹ፡፡ "አንድነታችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሃሳብ…

ሃማስ በቴል አቪቭ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በማዕከላዊ እስራኤል ቴል አቪቭ አካባቢ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሲም ብርጌድ÷በዛሬው ዕለት በቴል አቪቭ አካባቢ“መጠነ ሰፊ” የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ አድርጓል፡፡…