Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞ የአዲስ አበባ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 8 ተከሳሾች የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 8 ተከሳሾች ከይዞታ ምዝበራ ጋር ተያይዞ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። 1ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን በተለያዩ መጠኖች ግለሰቦች ያለአግባብ እንዲወስዱ በማድረግና በየደረጃው…

ኢትዮጵያዊነትን የሚገነቡ ትርክቶችን ማጉላት ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)አንድነት እና አብሮነትን የሚጎዱ የጥላቻ፣የተዛቡና ሌሎች ትርክቶችን መከላከልና ኢትዮጵያዊነትን የሚገነቡ ትርክቶችን ማጉላት ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የ26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በዓል አካል የሆነው…

በትግራይ ክልል የወባ በሽታን የመከላከልና የመቆጣጠር ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በየዓመቱ በክረምት ወቅት የሚከሰተውን የወባ በሽታ አስቀድሞ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራትን እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ። ክልሉ የወባ በሽታ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የኬሚካልና የመድኃኒት…

በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነው የጸጥታ ሃይሉና ህብረተሰቡ ተቀናጅተው በመስራታቸው ነው – ጄኔራል አበባው ታደሠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነው የጸጥታ ሃይሉና ህብረተሰቡ ተቀናጅተው በመስራታቸው ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ ገለጹ፡፡ ጄኔራል አበባው ታደሰ እና የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኙ…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በመመረቅ ላይ ናቸው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት መብቃታቸው ተገልጿል፡፡ መሰረተ ልማቶቹ…

“ለ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ጥሪ ስናቀርብ ዜጎቻችን በከፍተኛ ተነሳሽነት በሥራው ተሳትፈዋል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ዋናው አላማችን አካባቢያችንን ሳቢ በማድረግ መፀዳጃ ቤት የመጠቀም ባህላችንን ከመሠረቱ ማዳበር ነበር። ዛሬ በዜጎቻችን በዋጋ የማይተመን የልብ መዋጮ እና እምነት የተገነቡትን ሥራዎች በቦታው በመገኘት ገምግመናል። ከፍተኛ ጥራት ባላቸው ጠንካራ እና ዘመን ተሻጋሪ በሆኑ ቁሶች…

የተጫዋቾች የዝውውር ጊዜ የሚከፈትበት ቀን ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የውድድር ዘመን የተጫዋቾች የዝውውር ጊዜ የሚከፈትበት ቀን ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታወቀ፡፡ ፌደሬሽኑ ከዚህ በፊት የ2017 የውድድር ዘመን የዝውውር ጊዜ ሐምሌ 15 ቀን 2016 እንደሚከፈት ይፋ ማድረጉ…

በ2030 የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2030 ዓ.ም የንፁህ መጠጥ ውሃን ሙሉ በሙሉ ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር “በተግዳሮቶች ፊት መፅናት”…

የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ዲፕሎማቱ በሀገር ፍቅር ስሜት ሊተጋ ይገባል – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ዲፕሎማቱ በሀገር ፍቅር ስሜት ሊተጋ ይገባል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች እና ቆንጽላዎች ለሚወክሉ አዲስ ለተሾሙ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለመሆን ለምታደርገው ጉዞ የመንገድ መሰረተ ልማት ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2030 የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ለመሆን ለምታደርገው ጉዞ የመንገድ መሰረተ ልማት ወሳኝ መሆኑን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ተናገሩ። ሁለተኛውን ምዕራፍ የገጠር መንገዶች ትስስር ፕሮግራም ይፋ ባደረጉበት…