ተቋሙ ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮችን እንዲፈታለት ሸገር ከተማ አሥተዳደርን ጠየቀ፡፡
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ከከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…