Fana: At a Speed of Life!

ተቋሙ ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮችን እንዲፈታለት ሸገር ከተማ አሥተዳደርን ጠየቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ከከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…

መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር የሚደረግባቸውን ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ለመወሰን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይነት ምክክር የሚደረግባቸውን ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ለመወሰን የምክክር መድረክ እያካሄዱ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ አደም ፋራህ…

በትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበበ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ሶኮሩ ወረዳ አበልቲ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በተከሰተው አደጋ ÷ ሕይወታቸው ካለፈው ሦስት ሰዎች በተጨማሪ በሰባት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡…

230 ኢትዮጵያውያን ከኦማን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦማን ማቆያ ጣቢያዎች የነበሩ 230 ኢትዮያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የሚኒስቴሩ መረጃ…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከልዩ ፀረ-ሽብር ኮማንዶ አመራርና አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከልዩ ፀረ-ሽብር ኮማንዶ አመራርና አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ በልዩ ኮማንዶ ሰልጥነው በተለያዩ ግዳጆች ላይ ጀግንነት የፈፀሙና አሁን ላይም እየፈፀሙ…

አቶ ታዬ ደንደአ ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደርጓል፡፡ የክስ መቃወሚያቸውንና የዐቃቤ ህግ አስተያየትን መርምሮ ውድቅ ያደረገው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ህገ-መንግስትና…

በሕግ የማስከበር ሥራው የልማት ተግባራት እንዲከናወኑ ተደርጓል- የሰሜን ሸዋ ኮማንድ ፖስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ወራት በተከናወኑ ሕግ የማስከበር ተግባራት በሰሜን ሸዋ ዞን የልማት ሥራዎች እንዲከናወኑ ማድረግ መቻሉን የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ምክትል አዛዥና የሰሜን ሸዋ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ብርጋዴል ጄኔራል አበባው ሰይድ ገለጹ፡፡ በዞኑ የተሠሩ…

አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ጋር በአጋርነት ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የአሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዳንኤል በቀለ ÷ደንበኞች…

የአዲስ አበባን የቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ተሞክሮ ወስደን መሥራት ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን የቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ተሞክሮ በመውሰድ ከክልሉ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማዛመድ መስራት አስፈላጊ ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በቀዳማይ…

በቱሪዝም ዘርፍ የትኩረት መስኮችን በመለየት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ዘርፉ ለሀገር ብልፅግና ያለውን ቁልፍ ሚና እንዲጫወት የሚያስችሉ የትኩረት መስኮችን በመለየት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቱሪዝም ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያዳመጠ…