Fana: At a Speed of Life!

አየርመንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ተርሚናልን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ በ50 ሚሊየን ዶላር ብር ማስፋፊያ እና እድሳት ያከናወነበትን የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል አስመርቋል። በምርቃ መርሐ ግብሩ ላይ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ እና…

የባህል ፌስቲቫልና የቱሪዝም አውደርዕይ  በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ክልላዊ የባህል ፌስቲቫልና የቱሪዝም አውደርዕይ  የመክፈቻ መርሃ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ "የባህልና ቱሪዝም ሀብቶቻችን…

ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከከምባታ ዞን ወጣቶች ጋር እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከከምባታ ዞን ወጣቶች ጋር በሰላምና በልማት ጉዳዮች ላይ በዱራሜ ከተማ እየተወያዩ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ ከምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ ሌሎች የክልሉና የዞን…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ሰመራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር)፣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ለተለያዩ የልማት ስራዎች…

የሴቶች የላይኛው መራቢያ ክፍልን የሚያጠቃ በኢንፌክሽን አማካኝነት የሚከሰት በሽታ ምንነትና መዘዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላይኛው የመራቢያ ክፍል ኢንፌክሽን የሚባለው ከማህፀን ጫፍ የውስጠኛው በር በላይ ያሉትን የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎች የሚያጠቃ የጤና ችግር ነው፡፡ እነዚህ የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎችም የማህጸን የውስጠኛው ግድግዳን፣ የማህጸን ቱቦዎችን፣ የሴት…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

የደም ግፊትዎን ተለክተዋል?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የደም ግፊት መኖር ለአጣዳፊ የልብ ውጋት ወይም በደም ዝውውር ማነስ ምክንያት ለሚከሰት የአዕምሮ ስራ መታወክ (ስትሮክ) የመጋለጥ ዕድልን ይጨምራል፡፡ ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ቀን ሲሆን ቀኑን ስለደም ግፊት ግንዛቤ በመስጠትና ሰዎች የደም…

2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገርን ጽዱና ውብ እንደሚያደርጋት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪውን ተከትለው በኢትዮጵያ ያሉ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገሪቱን ጽዱና ውበ የሚያደርጋት እንደሆነ ተናግሩ። የዳያስፖራ አባላቱ ንቅናቄው በሌላው ዓለም በተመለከቱት ቁጥር ለሀገራቸው…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

ኮል ፓልመር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼልሲው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ኮል ፓልመር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የዓመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ፓልመር የዓመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች የመጨረሻ እጩ የነበሩትን ኧርሊንግ ሃላንድ እና ቡካዮ ሳካን በመበልጥ ነው…