የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ።
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ የሞተር ቪሄክልስ…