Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ አስተዳደሩ የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን ወደሚወስዱባቸው ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት ጀመሩ። ከሐምሌ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮም የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን…

በድሬዳዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች የሚተከሉበት የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በሐርላ ቀበሌ ተገኝተው መርሐ-ግብሩን አስጀምረዋል፡፡ ለዘንድሮው የአረንጓዴ…

የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ ተጠባባቂ ኃይል የክረምት በጎ ፈቃድን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ ተጠባባቂ ኃይል የጦር ክፍሎች የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብርን በይፋ አስጀመሩ። በመርሐ ግብሩ የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ሹማ አብደታ፣ የባሕር ኃይልና የብሔራዊ…

ብሪክስ ራሱን የቻለ የፋይናንስ ሥርዓት ሊጀምር መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪክስ ራሱን የቻለ የፋይናንስ ሥርዓት ሊጀምር መሆኑን ሩሲያ አስታወቀች፡፡ በቻይና ቤጂንግ በተካሄደው 12ኛው የዓለም የሰላም ፎረም ላይ፥ ሩሲያ ከብሪክስ ሀገራት ጋር በብሔራዊ ምንዛሬ የምታደርገው የንግድ ልውውጥ መጠን በየጊዜው እያደገ መሆኑ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡ ቢሮው የወባ በሽታ ስርጭትን መከላከል የሚያስችል ክልላዊ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ አካሂዷል። ባላፈው አንድ ሳምንት ከ14 ሺህ በላይ ሰዎች በወባ በሽታ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት የዘንድሮው ክልል አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዱራሜ ከተማ ተካሂዷል። የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በክልሉ የተለያየ ጠቀሜታ…

አቶ ኡሞድ የጋምቤላ ክልል ሕዝብ የክረምቱን ወቅት ችግኝ በመትከል እንዲያሳልፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ሕዝብ እንደቀድሞው ሁሉ በክረምቱ ችግኝ በመትከል እንዲያሳልፍ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በጋምቤላ ወረዳ ኢሌይ ኢችዋይ ቀበሌ ተገኝተው ክልል አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መግባታቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚህም ጎንደር፣ጅግጅጋ፣ ጅማ፣ ወልቂጤ፣ ጋምቤላ እና ወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡላቸውን የ12ኛ ክፍል…

ከንቲባ አዳነች አዲስ አበባን ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል ለማድረግ በትጋት እየተሠራ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን እንደስሟ ውብ በማድረግ ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል እንድትሆን እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከአራት ኪሎ- ቀበና እስከ ኬንያ…

በሐረሪ ክልል የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በክልሉ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ፡፡ ከፕሮጀክቶቹ መካከልም በድሬጣያራና ሶፊ ገጠር ወረዳዎች የተገነቡት የድሬጠያራ 2ኛ ደረጃ የትምህርት ቤት ግንባታ እና…