ዳኛ ነኝ ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ከባለጉዳይ ጉቦ የተቀበለው የፍ/ቤት ሰራተኛ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳኛ ነኝ ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ከባለጉዳይ 200 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የፍርድ ቤት ሰራተኛ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጥቷል።
የግራ ቀኝ ማስረጃን መርምሮ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል…