በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብርና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ እንዲመለስ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብር እና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ ለመንግስት እንዲመለስ መደረጉን የክልሉ ሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አዳል ሙላት እንዳሉት÷ ባለፉት ስድስት ወራት…