Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብርና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ እንዲመለስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብር እና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ ለመንግስት እንዲመለስ መደረጉን የክልሉ ሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አዳል ሙላት እንዳሉት÷ ባለፉት ስድስት ወራት…

በመዲናዋ ለ562 ታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ግብር በታማኝነት ለከፈሉ ግብር ከፋዮች የዕውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የከተማ አስተዳደሩ…

የሃላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ሴራ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ሴራ” በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ከፌዴራል ፣ ከክልሎችና ከዞን አስተዳደሮች…

1 ሺህ ጥንዶች የሚዳሩበት የሰርግ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የሺህ ጋብቻ ካርኒቫልና ኤክስፖ ሁለት ሺህ ሙሽሮች (አንድ ሺህ ጥንዶች) የሚዳሩበት የሰርግ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል የመጡ ጥንዶች የተሳተፉበት የሺህ ጋብቻ ካርኒቫልና ኤክስፖ በባህላዊ ዘፈኖችና በልዩ ልዩ…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚገኙ የተመድ ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት መጀመራቸውን አስታወቀች፡፡ ዲሞክራቲክ  ሪፐብሊክ ኮንጎ የመንግስታቱ ድርጅት ሰላም አስከባሪ ሃይል ለሦስት አስርት ዓመታት ዜጎቼን ሲያሰቃዩብኝ  ነበር…

በአማራ ክልል ለፀጥታ አመራሮች ስልጠና መሠጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለከፍተኛና መካከለኛ የፀጥታ አመራር አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና መሠጠት ተጀምሯል፡፡ ስልጠናው በዛሬው ዕለት በጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደሴ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች የተጀመረ ሲሆን÷ እስከ ጥር 13 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚቆይ…

 የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት አባላት ማኅበር እንዲጠናከር ድጋፍ ይደረጋል –  ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት አባላት ማኅበር እንዲጠናከር አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት ድጋፍና ልማት ማኅበር ውይይት እያካሄደ ነው።…

ለዴሞክራሲ ማበብና ለልማት መጎልበት የክልሉ ሕዝብ ትጋቱን አጠናክሮ መቀጠል አለበት- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም መጠበቅ፣ ለዴሞክራሲ ማበብና ለልማት መጎልበት የክልሉ ሕዝብ ትጋቱን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ሴራ” በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር…

የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ዘርፈ-ብዙ ጥቅም ማምጣቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት ከቱሪዝም ሴክተሩ ባሻገር ዘርፈ-ብዙ ጥቅም ይዞ መምጣቱን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር ገለፁ፡፡ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት ጠቅላይ…

ሠራዊቱ ተልዕኮውን በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲፈጽም አቅም የመገንባቱ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዝብ የወጣና ለህዝብ የሚቆም ሠራዊትተልዕኮው ያለ ጦርነት የሀገርን ሉዓላዊነት ማስከበር ነው ሲሉ የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ። በሀገር መከላከያ ሰራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ…