Fana: At a Speed of Life!

ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ ነው -መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሀገራዊ ምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነሩ መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገለጹ። በበርካታ ክልሎች ሲካሄድ የቆየው የሀገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ልየታ በመጪው ሳምንት…

የመቀለ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የመቀለ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አስረከበ፡፡ በድጋፍ ርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ÷ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም…

መድሐኒቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አምራቾችን ለማበረታት ጥረት እየተደረገ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መድሐኒቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አምራቾችን ለማበረታት ብዙ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ መድሐኒቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት የሚያስችል የጥናት ውጤት በጤና ሚኒስቴር ለሚመራው የመድሐኒት…

ከለውጡ በኋላ የተሰሩ ፕሮጀክቶች ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ትልቅ አስተዋፅዖ አላቸው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ በኋላ የተሰሩ ፕሮጀክቶች ለሀገራችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት እንደዚሁም የሀገር ገፅታ ግንባታ ትልቅ አስተዋፅዖ ያላቸው የቱሪስት መዳረሻ እየሆኑ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።…

የሀላባ ብሔረሰብ የታሪክ ፣ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀላባ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል አካል የሆነው የሀላባ ብሔረሰብ የታሪክ፣ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ዛሬ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።   የሀላባ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል "ሴራችን የአንድነት ማሳያ ድንቅ…

የወንጪ – ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር የብዙ እድሎች መግቢያ በር ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ - ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር የቱሪዝም ማዕከል ብቻ ሳይሆን የብዙ እድሎች መግቢያ በር ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርእሰ መስተዳድሩ ፕሮጀክቱ ገቢ በማመንጨት፣ የስራ እድል በመፍጠር…

ዓመታዊ የአምባሳደሮች ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲፕሎማሲ ሳምንት አካል የሆነው የአምባሳደሮች ስብሰባ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። ስብሰባውን ያስጀመሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ናቸው። በመድረኩም ሚኒስትሩ የዲፕሎማሲ ስራዎችን አፈጻጸም አንስተዋል።…

የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ያሰለጠናችውን ከፍተኛ መኮንኖች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ለ9ኛ ዙር በአጭር ኮርስ ያሰለጠናችውን ከፍተኛ መኮንኖች በማስመረቅ ላይ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪና የተኩስ አመራር ሃላፊ ሌተናል…

3 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን 3 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች ዲጂታል መታወቂያ ማግኘታቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ የፕሮግራሙ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አቤኔዘር ፈለቀ እንዳሉት÷ ዲጂታል መታወቂያ የአሠራር ክፍተቶችን…

በመዲናዋ በሙስና መከላከል ሥራ ከ876 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሙስና መከላከል ሥራ ከ876 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ሃብት ማዳን መቻሉን የከተማዋ የሥነ-ምግባርና የጸረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አሰፋ ቶላ እንዳሉት÷ ባለፉት ስድስት ወራት ሙስናን…