ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ ነው -መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሀገራዊ ምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነሩ መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገለጹ።
በበርካታ ክልሎች ሲካሄድ የቆየው የሀገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ልየታ በመጪው ሳምንት…