Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 3 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ለማከናወን ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 3 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ለማከናወን መታቀዱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ እንደ ትውልድ የተፈጥሮ ሃብት…

 በቀይ ባሕር በሚያልፉ መርከቦች ላይ የሚሠነዘረው ጥቃት የዓለም የንግድ ሥርዓትን አስተጓጉሏል- ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀይ ባሕር በሚተላለፉ የዕቃ ጫኝ መርኮቦች ላይ የተፈፀመው ተደጋጋሚ ጥቃት የዓለም የንግድ ሥርዓትን ማስተጓጎሉን ሪፖርት አመላከተ፡፡ የሁቲ አማፂያን በቀይ ባሕር በሚጓጓዙ መርከቦች ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ የዓለም የንግድ ልውውጥ በአንድ ወር…

በትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሸበሌ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በፋፈን ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ደኅንነት ኃላፊ የሆኑት ሻፊ ዓረብ መሐመድ እንደገለጹት÷ ከሟቾች በተጨማሪ በ12 ሰዎች ላይም የአካል…

በአፍሪካ ዋንጫ ናይጄሪያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ውሎ የተገናኙት ናይጄሪያ እና ኢኳሪያል ጊኒ 1 አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ቪክቶር ኦሲሜን ለናይጄሪያ እንዲሁም ጆሴፍ ማሽን ለኢኳሪያል ጊኒ ጎሎች አስቆጥረዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ መርሐ- ግብሮች ምሽት…

የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር መጠናቀቁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ በ6 ኪሎ ሜትር የወጣት ሴቶች ሩጫ አትሌት የኔዋ ንብረት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስታሸንፍ አሳየች አድነው በተመሳሳይ ከንግድ ባንክ 2ኛ…

ሕብረተሰቡ የወባ በሽታ መከላከያ መንገዶችን በአግባቡ እንዲተገብር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወባ በሽታ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ በመተግበር ራሳቸውን እንዲጠብቁ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ። በወላይታ ዞን ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ በተለይም ሼላ ሳዴ ቀበሌ የወባ በሽታ…

የአደባባይ በዓላት በሠላም እንዲከናወኑ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደባባይ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከናወኑ በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ ገለጹ፡፡ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ የሚሠሩ ከ11 ሺህ በላይ ተጨማሪ…

በትግራይ ክልል ቅርሶችና የቱሪዝም መዳረሻዎች እየተጠገኑ ነው – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቅርሶችና የቱሪዝም መዳረሻዎች የጥገና ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የቅርስ ጥበቃና ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሐብታሙ አበበው እንዳሉት÷ ለጥገናና መልሶ ማልማት ሥራ…

አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባደረበት ህመም በአሜሪካ ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው ዕለት ሕይወቱ አልፏል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።

በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር ጊኒ ቢሳውን 2 ለ 0 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ አግኝታለች። ለኮትዲቯር የማሸነፊያ ግቦቹን ገና ጨዋታው በተጀመረ አራተኛ ደቂቃ ላይ ፎፋና ሲያስቆጥር፥ ሁለተኛዋን ግብ ደግሞ ክራሶ ከእረፍት…