የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)የዓባይ ወንዝ ድልድይን መረቁ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከአራት አመት ተኩል በፊት ግንባታው የተጀመረውንን የዓባይ ወንዝ ድልድይ መረቁ፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የፌደራል እና የክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮችም ተገኝተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በመንግሥት በኩል በሥራዬ ላይ ተፅዕኖ አልተደረገብኝም- ኮሚሽኑ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመንግሥት በኩል እስከ አሁን ተፅዕኖ እንዳልተደረገበት ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአውሮፓ ከሚገኙ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ታስክ ፎርስ አባላት ጋር በበይነ-መረብ ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ሕዝብ በ #ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶ ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ ዮሐንስ ደርበው May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በ #ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ለጽዱ ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር ለማሰባሰብ ያለመ የዲጂታል ቴሌቶን እየተካሄደ ነው፡፡ ይህን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም ለማሳደግና ተወዳዳሪ ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ። በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ከተከፈተው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በተጓዳኝ "ጥናትና ምርምር ለተሻለ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ጀማል አሕመድ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 1 ሚሊየን ብር ለገሱ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጀማል አሕመድ ለ #ጽዱኢትዮጵያ በግላቸው 1 ሚሊየን ብር ለገሱ። ለጽዱ ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ የዲጂታል ቴሌቶን እየተካሄደ ነው፡፡ በንቅናቄውም የሚድሮክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሠራተኞችና ድርጅቶች ለ #ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን 64 ሚሊየን ብር ለገሱ ዮሐንስ ደርበው May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሠራተኞችና ድርጅቶች ለ #ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን 64 ሚሊየን ብር ለገሱ፡፡ ለ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ የዲጂታል ቴሌቶን እየተካሄደ ነው፡፡ በዚሁ መሠረት የሚድሮክ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ከ1 ሚሊየን የሚልቁ ሕጻናትን መድረስ ተቻለ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም በሦስት ዓመታት ውስጥ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሕጻንትን መድረስ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ 3 ሺህ 85 የወላጅና አሳዳጊ አማካሪ ባለሙያዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በወዳጅነት ዐደባባይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እያንዳንዱ ዜጋ ለጽዱ ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን በሚያዋጣው 3 ብር ላይ የራሱን አንድ ብር ለመጨመር ቃል ገባ Tamrat Bishaw May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እያንዳንዱ ዜጋ ለጽዱ ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን በሚያዋጣው 3 ብር ላይ የራሱን አንድ ብር ለመጨመር ቃል ገብቷል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ይፋ የተደረገው የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄ በርካቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የመራጮች ምዝገባ ተራዘመ ዮሐንስ ደርበው May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመራጮች ምዝገባ እስከ ግንቦት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ በ6ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ቀሪ ምርጫ በሚደረግባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና አፋር ክልሎች እንዲሁም ድጋሚ ምርጫ በሚደረግባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በ #ጽዱኢትዮጵያ ቴሌቶን ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ ዮሐንስ ደርበው May 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ለ #ጽዱኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 50 ሚሊየን ብር ለማሳባሰብ ታስቦ እየተካሄደ በሚገኘው የዲጂታል ቴሌቶን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ…