የሀገር ውስጥ ዜና የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር ተመረቀ Tamrat Bishaw Jan 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማኅማት፣ የኢጋድ ሊቀመንበር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) እና…
ፋና ስብስብ በአማዞን ጫካ ውስጥ ጥንታዊ ከተማ ተገኘ Feven Bishaw Jan 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማዞን ጫካ ውስጥ ትልቅ ጥንታዊ ከተማ መገኘቱን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ ከዚህ ቀደም በደቡብ አሜሪካ አማዞን ጫካ ውስጥ ኖረው ይሆናል ተብሎ ይታመን የነበረው ከቦታ ቦታ በመንቀሳቀስ ኑሯቸውን የሚገፉ ጥቂት ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኬፕ ቨርዴ ወባን በማጥፋት 4ኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆነች Tamrat Bishaw Jan 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬፕ ቨርዴ ወባን በማጥፋት ከአፍሪካ አራተኛዋ ከዓለም ደግሞ 44ኛዋ ሀገር መሆኗን የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ አድርጓል፡፡ አልጄሪያ፣ ሞሮኮ እና ሞሪሺየስ በፈረንጆቹ 2019፣ 2010 እና 1973 እንደቅደም ተከተላቸው ከወባ በሽታ ነፃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ስምምነቱ ዘላቂ የልማት ትስስርን ያጠናክራል አሉ ዮሐንስ ደርበው Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በሶማሊ ላንድ መካከል ሁሉን አቀፍ የትብብርና የአጋርነት መግባቢያ ስምምነት ሠነድ መፈረሙ መልካም ጉርብትናን በመፍጠር ዘላቂ የልማት ትስስርን እንደሚያጠናክር የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…
የሀገር ውስጥ ዜና ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከአየርላንድ አምባሳደር ጋር ተወያዩ Tamrat Bishaw Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በግብርና ልማት ሥራዎች ላይ በኢትዮጵያ ከአየርላንድ አምባሳደር ኒኮላ ብሬናን ጋር ተወያዩ፡፡ በግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የግብርና ሽግግር ለማምጣት ከልማት አጋሮች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕድን ዘርፉ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ጉልህ ሚና እንዲኖረው እየተሠራ ነው-ሚኒስቴሩ ዮሐንስ ደርበው Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ዘርፉ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ጉልህ ሚና እንዲኖረው መሰረት የሚጥሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የማዕድን ዘርፉ ዋነኛ ትኩረት የውጪ ምንዛሬ ማስገኘት፣ ከውጪ የሚገቡትን ምርቶች በሀገር ውስጥ መተካትና…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚያቸውን ረቱ Feven Bishaw Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ወልቂጤ ከተማን እንዲሁም ወላይታ ድቻ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸንፈዋል፡፡ 9፡00 ሠዓት ላይ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጌታነህ ከበደ ከመረብ ባገናኛት ብቸኛ ጎል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ Mikias Ayele Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፣ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አየር ሀይል እና የኢትዮጵያ ኤሮ ክለብ ተፈራርመዋል። በመድረኩ የስራና ክህሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዩኒሴፍ ተወካይ ጋር መከሩ Feven Bishaw Jan 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር አቡበከር ካምፖን ጋር መከሩ፡፡ በውይይቱ ድርጅቱ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየሰራ ስላለዉ ዘርፈ ብዙ በጎ ሥራዎች ላይ…