በመዲናዋ 355 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር የውሃ መፋሰሻ መስመሮች ጽዳትና ጥገና ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 355 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚሸፍን የመንገድ ዳር የውሃ መፋሰሻ መስመሮች ጽዳትና ጥገና ሥራ መከናወኑን የከተማው መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
ከደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች አያያዝና አወጋገድ እንዲሁም በግንባታ…