በክልሉ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የሰላም ተመላሾች የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
በዚሁ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አሻዲሊ ሃሰን÷ በኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ሳቢያ…