Fana: At a Speed of Life!

 የሐረር ከተማን ለማዘመን ያለመ የደኅንነት ካሜራ መሠረተ-ልማት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረርን ስማርት ሲቲ ለማድረግ የሚያስችል የደኅንነት ካሜራ (ሲሲቲቪ) መሠረተ-ልማት ስምምነት መፈረሙን ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመውም በሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና በኢትዮ-ቴሌኮም መካከል መሆኑን አቶ ኦርዲን…

አቶ ፍቃዱ ተሠማ የወለጋ ህዝብ ለሀገራዊ ለውጡ ላሳያው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሠማ የወለጋ ህዝብ ለሀገራዊ ለውጡ ላሳያው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ፡፡ አቶ ፍቃዱ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በርካታ ስመ ጥር ምሁራንና ጀግኖችን በማበርከት ሀገር…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ኩባንያዎች ለሀገር ውስጥ ገበያ ምርት እንዲያቀርቡ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ኩባንያዎች 50 በመቶ ምርታቸውን ለሀገር ውስጥ ገበያ እንዲያቀርቡ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)÷ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን…

አስትራዜኒካ የኮቪድ ክትባት ማምረት ማቆሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስትራዜኒካ የኮቪድ ክትባት ምርቶች በጤና ላይ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን ተከትሎ ኩባንያው ከዓለም ገበያ መውጣቱን አስታውቋል፡፡ ኩባንያው ይህን የወሰነው አማራጭ የኮቪድ ክትባቶች ወደ ዓለም ገበያ በመምጣታቸው እና የአስትራዜኒካ ክትባቶች የደም…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል…

የኢትዮ-አሜሪካ 120ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያሳይ ዐውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የአሜሪካን 120ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያወሳ "120 ዓመታት የሁለትዮሽ ምስላዊ ጉዞ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ምስላዊ ዓውደ ርዕይ በይፋ ተከፍቷል። በሁነቱ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር…

ኢትዮጵያ በሱዳን ሰላም እንዲሰፍን የበኩሏን እንድትወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ሁሉን አቀፍ የሰላም ማስፈን ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያ ወሳኝ ሚናዋን እንድትጫወት ሱዳን ጠየቀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሱዳን ሪፐብሊክ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አዋድ አሊ መሃመድ ጋር…

በክልሉ ሰላምን ዘላቂ ከማድረግ ጎን ለጎን የልማት ስራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል- አቶ አብዱ ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰላምን ዘላቂ ከማድረግ ጎን ለጎን የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደርና የምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት ም/ሰብሳቢ አቶ አብዱ ሁሴን ገለጹ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

የጃፓኑ የሕትመት ፋብሪካ በኢትዮጵያ የማምረት ሥራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ የሕትመት ፋብሪካ ቶፓን ግራቪት በኢትዮጵያ የማምረት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ኩባንያው በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሚገነባው ፋብሪካ ከፍተኛ ጥራት እና ሚስጢራዊ የመለያ ዘዴ የሚኖራቸውን ሕትመቶች እንደሚያመርት ተገልጿል።…

የኢጋድ የውሃ ሚኒስትሮች ልዑክ የቶጎጫሌንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የኢጋድ የውሃ ሚኒስትሮች ልዑክ የቶጎጫሌ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የደረሰበትን ደረጃ ጎብኝቷል። የቶጎጫሌ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በ490 ሚሊየን ብር ወጪ…