Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአንዳንድ ኤምባሲዎች የደቦ መግለጫዎች ተቀባይነት እንደሌላቸው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ አንዳንድ ኤምባሲዎች በደቦ የሚያወጧቸውን መግለጫዎች ኢትዮጵያ እንደማትቀበል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ነብዩ ተድላ የሀገሪቱን አበይት የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴዎች አስመልክቶ ዛሬ…

ወጣቶች አቅማቸውን ለሀገረ መንግስት ግንባታ ሊያውሉ ይገባል-አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች አቅማቸውን ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ሊያውሉ ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወልቂጤ ከተማ ከቀቤና ልዩ ወረዳ ወጣቶች ጋር እየተወያዩ  ነው፡፡ አቶ እንዳሻው…

አቶ ታዬ ደንደአ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደአ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ብይን ተሰጥቷል፡፡ ዋስትና ላይ የግራ ቀኝ ክርክር መርምሮ ብይኑን የሰጠው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ህገመንግስትና ህገመንግስት ስርዓት…

የምስራቅ አፍሪካ የፋይናንስ ጉባኤ መካሔድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ዓመታዊ የፋይናንስ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ለ7ኛ ጊዜ በሚካሄደው የፋይናንስ ጉባኤ÷የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱን ጨምሮ የባንክ ሀላፊዎች፣ የኢንሹራንስ ተቋማት ተወካዮችና የፋይናንስ ዘርፍ ተዋናዮች…

የኮንስትራክሽን ዘርፍ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ባለድርሻ አካላት ተቀራርበው ሊሰሩ ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ዘርፍ ተግዳሮቶች ለመፍታት ባለድርሻ አካላት ተቀራርበው ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ፡፡ የምክር ቤቱ የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ…

በአዳማ ከተማ በአፈር መደርመስ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ለሕንፃ ግንባታ ጉድጓድ በመቆፈር ላይ በነበሩ ሰራተኞች ላይ አፈር ተደርምሶ የሁለት ሰራተኞች ህይወት ማለፉን የከተማው ዋና ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ በመምሪያው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ እንደገለጹት÷አደጋው…

ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የችግኝ ዝግጅት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የችግኝ ዝግጅት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር ብሔራዊ የአረንጓዴ አሻራ የቴክኒክ ኮሚቴ ሰብሳቢ አደፍርስ ወርቁ(ዶ/ር)እንደገለጹት÷ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ…

ዘላቂ ሰላምን ለመፍጠር ብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን ተግባራዊ ማድረግ ሚናው የጎላ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝቦች መካከል መተማመንና ዘላቂ ሰላምን ለመፍጠር ብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲን ተግባራዊ ማድረግ ሚናው የጎላ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ባንቻየሁ ድንገታ ገለፁ። ምክር ቤቱ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን…

የኢትዮጵያ ታምርት 2016 ኤክስፖ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ ኤክስፖ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ማነቆዎች በመፍታት ኢትዮጵያን ተቀዳሚ የኢኮኖሚ ምንጭ ለማድረግ ወደ ተግባር የገባው የኢትዮጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ ኤክስፖ 2016 በሚሊኒየም አዳራሽ…

በመዲናዋ 355 ኪሎ ሜትር የመንገድ ዳር የውሃ መፋሰሻ መስመሮች ጽዳትና ጥገና ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 355 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚሸፍን የመንገድ ዳር የውሃ መፋሰሻ መስመሮች ጽዳትና ጥገና ሥራ መከናወኑን የከተማው መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች አያያዝና አወጋገድ እንዲሁም በግንባታ…