Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ4 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ሺህ ቶን በላይ የታጠበና ያልታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የክልሉ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተር አማኑኤል ብሩ÷ ያረጁና ምርት የማይሰጡ የቡና…

ትምህርት ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ጊዮንግሳንግቡክ-ዶ ትምህርት ቢሮ ጋር በትምህርት መረጃ ልውውጥና ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የትብብር መግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ…

የቱሪስት መስህቦችን ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የአፋር ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ አብዱልቃድር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአፋር ክልል…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች 17 ቢሊየን 598 ሚሊየን 796 ሺህ 561 ብር ዋጋ ያለው ሥራ መከናወኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተካሄደው የክረምት እና የበጋ ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

በዘላቂነት የግንባታ ግብዓት ገበያውን ለማረጋጋት የአምራቹን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ግብዓቶች አንፃራዊ የገበያ መረጋጋትን ዘላቂ ለማድረግ የኃይል አቅርቦት ችግርን መፍታት እና የሀገር ውስጥ አምራቹን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ተመላከተ፡፡   የኮንስትራክሽን ዋና ዋና ግብዓት ገበያ አንፃራዊ ለውጥና…

የቫይታሚን ዲ እጥረት ስለሚያስከትለው የጤና ዕክል ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም የሕብረተሰብ ክፍል ማለትም (ሕጻናት፣ ወጣቶች፣ አዛውንቶች) በቫይታሚን ዲ እጥረት ሊጠቁ እንደሚችሉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ በአብዛኛው የከተማ ነዋሪዎች ፀሐይ የመሞቅ ልምዳቸው ዝቅተኛ ስለሆነ ለቪታሚን ዲ እጥረት የመጋለጥ ዕድላቸው ከፍተኛ…

ያለማቋረጥ ከ227 ሰዓታት በላይ ምግብ ያዘጋጀችው ጋናዊት ሼፍ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋናዊቷ ሼፍ ፋይላቱ አብዱል ራዛክ ያለማቋረጥ ከ227 ሰዓታት በላይ ምግብ የማዘጋጀት ተግባር አከናውናለች። ይህም ያለማቋረጥ ምግብ በማዘጋጀት የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት ሊያደርጋት እንደሚችል ተነግሯል። ጋናዊቷ የምግብ ማብሰል ባለሙያዋ እንስት…

ሀገር አቀፍ የጤናማ እናትነት ወር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረው የጤናማ እናትነት ወር ዛሬ መጀመሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት÷ ወሩ የሚከበረው “ፍትሐዊነት፣ ተደራሽነት እና ጥራት ያለውን የቅድመ ወሊድ…

አቶ ሙስጠፌ በደገሀቡር ከተማ በግንባታ ላይ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በጀረር ዞን ደገሀቡር ከተማ አስተዳደር እየተካሄዱ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች የሥራ ሂደት ተመልክተዋል። በጉብኝታቸውም ግንባታቸው እየተከናወኑ የሚገኙ 4 ነጥብ 1 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ የመንገድ…

የአማራ ክልል የሠላም ሁኔታ መሻሻል የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ዕድል መፍጠሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ እየተሻሻለ የመጣው የሠላም ሁኔታ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ዕድል መፍጠሩን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ ገለጹ። የአማራ ክልልና የደሴ ከተማ አሥተዳደር…